Page 1 of 1
ሕዳሴው ግድብ ስምምነት በመሪዎች ደረጃ እንዲፈረም አሜሪካ ጥረት እያደረገች ነው [ዋዜማ ሬዲዮ]
Posted: 17 Feb 2020, 08:56
by Revelations
አንድ የድርድሩ ተሳታፊ እንደሚሉት ከቀዝቃዛው የዓለም ጦርነት በኋላ ኢትዮጵያ እንዲህ ያለ ዲፕሎማሲያዊ ፈተና ገጥሟት አያውቅም። የዚህ ድርድር ውጤት የአሜሪካና የኢትዮጵያን ግንኙነት ሊያናጋ የሚችል ነው።
“አሁን የምንደራደረው ግብፅን ለማሳመን ሳይሆን አሜሪካንን ላለማስከፋት ነው” ባለሙያው ያሰምሩበታል።
Please wait, video is loading...
Re: ሕዳሴው ግድብ ስምምነት በመሪዎች ደረጃ እንዲፈረም አሜሪካ ጥረት እያደረገች ነው [ዋዜማ ሬዲዮ]
Posted: 17 Feb 2020, 12:49
by Revelations
የህግ ሰነዶች በዚህ ጉድለት ላይ እያሉ ኢትዮጵያ ሶስተኛ ወገን አደራዳሪ ከግብጽ ጋር ሆኖ ያዘጋጀው ሰነድ ላይ እንድትፈርም ጫና መደረጉ አለማቀፍ ህግን የጣሰ ነበር ይላሉ ስለድርድሩ በቅርበት የሚያውቁ ምንጮቻችን። ሆኖም በኢትዮጵያ መንግስት በኩል በኩል ድርድሩን በስምምነት የመጨረስ ፍላጎት የነበረ ቢሆንም በዋሽንግተን ሲሳተፉ ከነበሩ የህግና የቴክኒክ ጉዳይ ሙያተኞች መካከል አራት ቁልፍ ተደራዳሪዎች ቀድመው ድርድሩን አቋርጠው ወጥተዋል። እንደገና ለሙያዊ እርዳታ ቢፈለጉም የድርድር ሂደቱ ተገቢ አልነበረም ብለው በማመናቸው ፍቃደኛ አልሆኑም።
Re: ሕዳሴው ግድብ ስምምነት በመሪዎች ደረጃ እንዲፈረም አሜሪካ ጥረት እያደረገች ነው [ዋዜማ ሬዲዮ]
Posted: 17 Feb 2020, 13:35
by Revelations
Please wait, video is loading...
Re: ሕዳሴው ግድብ ስምምነት በመሪዎች ደረጃ እንዲፈረም አሜሪካ ጥረት እያደረገች ነው [ዋዜማ ሬዲዮ]
Posted: 17 Feb 2020, 14:27
by Revelations
Re: ሕዳሴው ግድብ ስምምነት በመሪዎች ደረጃ እንዲፈረም አሜሪካ ጥረት እያደረገች ነው [ዋዜማ ሬዲዮ]
Posted: 17 Feb 2020, 14:39
by Revelations
Re: ሕዳሴው ግድብ ስምምነት በመሪዎች ደረጃ እንዲፈረም አሜሪካ ጥረት እያደረገች ነው [ዋዜማ ሬዲዮ]
Posted: 17 Feb 2020, 17:05
by Revelations