"ቄሮ" አርቲስቶች ቡራዮ ላይ በዘፈን ምርጫ ሰበብ እርስ በእርስ ተደባደቡ እየተባለ ነው።
Posted: 17 Feb 2020, 01:28
"ቄሮ" አርቲስቶች ቡራዮ በዘፈን ምርጫ ሰበብ እርስ በእርስ ተደባደቡ እየተባለ ነው።
መጀመርያም ድንጋይና ዱላ እንዳይዙ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባ ነበር። ከአሁን ቀደም ልጅ ያሬድ የሚባለውም ሌሎቹም ዱላ ይዘው ፎቶ ሲነሱ አይተናል። ለአርቲስት ክራር እንጅ ካራም፣ ድንጋይም፣ ዱላም አያስፈልገውም ነበር። አርቲስቶች ደን እንዳይጨፈጨፍ ታዋቂነታቸውን ተጠቅመው ማስተማር ሲገባቸው፣ እንደ ሌላው በየቀኑ ዛፍ እየዘነጠፉ ሲያወዛውዙ መዋላቸው ሌላ ውድቀት ነው።


መጀመርያም ድንጋይና ዱላ እንዳይዙ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባ ነበር። ከአሁን ቀደም ልጅ ያሬድ የሚባለውም ሌሎቹም ዱላ ይዘው ፎቶ ሲነሱ አይተናል። ለአርቲስት ክራር እንጅ ካራም፣ ድንጋይም፣ ዱላም አያስፈልገውም ነበር። አርቲስቶች ደን እንዳይጨፈጨፍ ታዋቂነታቸውን ተጠቅመው ማስተማር ሲገባቸው፣ እንደ ሌላው በየቀኑ ዛፍ እየዘነጠፉ ሲያወዛውዙ መዋላቸው ሌላ ውድቀት ነው።

