በትግራይ እና በዓቃቤ ሕግ መሀል ስለጌታቸው አሰፋ የተደረገ ፈገግ የሚያሰኝ የደብዳቤ ልውውጥ
Posted: 16 Feb 2020, 08:44
የፌዴራል አቃቤ ህግ ለትግራይ ክልል የፃፈው ደብዳቤ
"አቶ ጌታቸው አሰፋ በሰሩት ወንጀል ስለሚፈለጉ ይዛችሁ እንድታቀርቡልን "
የትግራይ ክልላዊ መንግስት የሰጠው መልስ
"በፃፋችሁልን ደብዳቤ መሠረት አቶ ጌታቸው አሰፋን ይዘን እንድናቀርብላችሁ ግለሰቡ የሚገኙበትን ትክክለኛ አድራሻ እንድትገልፁልን እንጠይቃለን"
Please wait, video is loading...