Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Mahlana
Member
Posts: 1116
Joined: 25 Jan 2018, 08:33

በትግራይ እና በዓቃቤ ሕግ መሀል ስለጌታቸው አሰፋ የተደረገ ፈገግ የሚያሰኝ የደብዳቤ ልውውጥ

Post by Mahlana » 16 Feb 2020, 08:44

የፌዴራል አቃቤ ህግ ለትግራይ ክልል የፃፈው ደብዳቤ

"አቶ ጌታቸው አሰፋ በሰሩት ወንጀል ስለሚፈለጉ ይዛችሁ እንድታቀርቡልን "

የትግራይ ክልላዊ መንግስት የሰጠው መልስ

"በፃፋችሁልን ደብዳቤ መሠረት አቶ ጌታቸው አሰፋን ይዘን እንድናቀርብላችሁ ግለሰቡ የሚገኙበትን ትክክለኛ አድራሻ እንድትገልፁልን እንጠይቃለን"


:lol: :lol: :lol: :lol:
Please wait, video is loading...