Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

በትግራይ ነዋሪ የሆነው ዶ/ር ማርቆስ ገሰሰ በማይታወቁ የህወሓት ሰዎች ከፍተኛ ድብደባ ተፈፅሞበታል!

Post by Ejersa » 15 Feb 2020, 22:33

በክልሉ የጤና ተቋም ዘርፍ ለመሰማራት በሚያደርገው ጥረት በተደጋጋሚ በደሎች ሲፈፀምበት የቆየው ዶ/ር ማርቆስ "የትግራይ ክልል መንግስት ምን ይመስላል"? ሲል ከተፈፀመበት ድብደባ ጋር አያይዞ ጠይቋል። በዶ/ር ማርቆስ የተፈፀመበት ድርጊት ነውረኛና የሚወገዝ ነው! ሁሉም አገር ወዳጅ ኢትዮጵያዊ ሊኮንነው ይገባል።