Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 15 Feb 2020, 22:33
በክልሉ የጤና ተቋም ዘርፍ ለመሰማራት በሚያደርገው ጥረት በተደጋጋሚ በደሎች ሲፈፀምበት የቆየው ዶ/ር ማርቆስ "የትግራይ ክልል መንግስት ምን ይመስላል"? ሲል ከተፈፀመበት ድብደባ ጋር አያይዞ ጠይቋል። በዶ/ር ማርቆስ የተፈፀመበት ድርጊት ነውረኛና የሚወገዝ ነው! ሁሉም አገር ወዳጅ ኢትዮጵያዊ ሊኮንነው ይገባል።
