ምርጫ ከተያዘለት ጊዜ ገደብ እንዲራዘም ተጠየቀ!
Posted: 15 Feb 2020, 09:25
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ የ2012ቱ ሃገራዊ ምርጫ ከተያዘለት ጊዜ ገደብ እንዲራዘምና ለሚመለከተው አካል ማለትም ምርጫ ቦርድና ለሌሎች ተቋሞች የተሰየመው አመራር ይህንን እንዲያሳውቅ በ41 ድምፅ ድጋፍ ፣ በ6 ድምፀ ተዓቅቦና በ6 ተቃውሞ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
ፖለቲከኞች ያበዱባት ሃገር፡፡
እንደሃገር ቀጣዩ ጉዟችን ከባድ ይመስላል፡፡
ፖለቲከኞች ያበዱባት ሃገር፡፡
እንደሃገር ቀጣዩ ጉዟችን ከባድ ይመስላል፡፡