የትግራይ ህዝብ እና ህወሓት! ክፍል 3
Posted: 13 Feb 2020, 06:52
አቶ ከሊፋ ኩሪ ይባላሉ፣ ነዋሪነታቸው ወረዳ አድያቦ ነው፣ አቶ ከሊፋ ሶስት ልጆቻቸው በህወሓት ትግል መስዋእትነት ከፍለዋል።
አመተ ከሊፋ
ግርማይ ከሊፋ
ገብረመስቀል ከሊፋ
አቶ ከሊፋ በእርሻ ይኖራሉ፣ ሰዎቱም ልጆቻቸው በህወሓት ትግል ስለ ተሰዉባቸው መሬታቸው የሚያርስላቸው የለም፣ ስለሆነም መሬታቸ ከሚያገኘው ምርት ተካፍለው ያሳርሱታል። አቶ ከሊፍ ምግብ ካገኙ ይበላሉ ካጡ ደግሞ ፆማቸው ያድራሉ። ባለቤታቸው በሂወት ስለሌሉም ከሚበሉበት የማይበሉበት ቀን እና ሳአት ይበዛል። አቶ ከሊፋ ልጆቻቸውን ባሳደጉባት ደሳሳ ጎጆ ይኖራሉ። የህወሓት አመራሮች በአዲስ አበባ እና መቀሌ ያሰሩት ፎቅ ቤቱ ይቁጠረው። አቶ ከሊፋ ባለቤታቸውም ስለሞቱባቸው መራብ እና መጠማት እንደ ፀሃይ መውጣት እና መጥለቅ ተያይዘውታል። እኝህ የሰማእታት አባት እየተራቡ እና እየተጠሙ ህወሓቶች እና የትግራይ ዳያስፖራዎች የካቲት ፩፩ን፣ በጭፈራ እና በመጠጥ ሊያሳልፉት ነው።
ህወሓት ለየካቲት የምታወጣውን ሁለት መቶ ሃምሳ ሚልዮን ብር ስንት የሰማእታት ቤተሰብ የኑሮ ሁኔታ ይቀይር ነበር! አሁን የሚኖሩበት ጎጆ እንካንስ ሰው እንስሳም እንዲኖርበት የምትመኘው ጎጆ አይደለም።ተጋዳላይ ባመጣው ድል እምበር ተጋዳላይ መዝፈን ጀግንነት ያደረጉት የትግራይ ሙሁራን እና የትግራይ ዳያስፖራዎች፣ በየሜዳው እና በየተራራው ልጆቻቸው ያጡ የሰማእታት ወላጆች ምን ላይ እንዳሉ እንኳን ለአንድ ቀን ማሰብ አልቻሉም። ድል ለትግራይ ህዝብ ሞት ለህወሓት አመራሮች!!!


አመተ ከሊፋ
ግርማይ ከሊፋ
ገብረመስቀል ከሊፋ
አቶ ከሊፋ በእርሻ ይኖራሉ፣ ሰዎቱም ልጆቻቸው በህወሓት ትግል ስለ ተሰዉባቸው መሬታቸው የሚያርስላቸው የለም፣ ስለሆነም መሬታቸ ከሚያገኘው ምርት ተካፍለው ያሳርሱታል። አቶ ከሊፍ ምግብ ካገኙ ይበላሉ ካጡ ደግሞ ፆማቸው ያድራሉ። ባለቤታቸው በሂወት ስለሌሉም ከሚበሉበት የማይበሉበት ቀን እና ሳአት ይበዛል። አቶ ከሊፋ ልጆቻቸውን ባሳደጉባት ደሳሳ ጎጆ ይኖራሉ። የህወሓት አመራሮች በአዲስ አበባ እና መቀሌ ያሰሩት ፎቅ ቤቱ ይቁጠረው። አቶ ከሊፋ ባለቤታቸውም ስለሞቱባቸው መራብ እና መጠማት እንደ ፀሃይ መውጣት እና መጥለቅ ተያይዘውታል። እኝህ የሰማእታት አባት እየተራቡ እና እየተጠሙ ህወሓቶች እና የትግራይ ዳያስፖራዎች የካቲት ፩፩ን፣ በጭፈራ እና በመጠጥ ሊያሳልፉት ነው።
ህወሓት ለየካቲት የምታወጣውን ሁለት መቶ ሃምሳ ሚልዮን ብር ስንት የሰማእታት ቤተሰብ የኑሮ ሁኔታ ይቀይር ነበር! አሁን የሚኖሩበት ጎጆ እንካንስ ሰው እንስሳም እንዲኖርበት የምትመኘው ጎጆ አይደለም።ተጋዳላይ ባመጣው ድል እምበር ተጋዳላይ መዝፈን ጀግንነት ያደረጉት የትግራይ ሙሁራን እና የትግራይ ዳያስፖራዎች፣ በየሜዳው እና በየተራራው ልጆቻቸው ያጡ የሰማእታት ወላጆች ምን ላይ እንዳሉ እንኳን ለአንድ ቀን ማሰብ አልቻሉም። ድል ለትግራይ ህዝብ ሞት ለህወሓት አመራሮች!!!


