Page 1 of 1

ሰበር ዜና፦ከ17ቱ ተማሪዎች ውስጥ 9ኙ አልታገቱም!

Posted: 12 Feb 2020, 15:35
by Ejersa
ታግተዋል ከተባሉት 17 የደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ውስጥ ዘጠኙ (9) በአማራ ክልል ተደብቀዋል! ከዘጠኙ ውስጥ 4ቱ የደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሲሆኑ የተቀሩት አምስት (5) ተማሪዎች ደግሞ ሲጀመር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች አይደሉም!!!!

Re: ሰበር ዜና፦ከ17ቱ ተማሪዎች ውስጥ 9ኙ አልታገቱም!

Posted: 12 Feb 2020, 17:14
by Hameddibewoyane