የኤለሞ ቂልጡ (የሀረርጌ ኦሮሞ) ልጆች እንደገና ታርክ ሰሩ! አሹ ብለናል፡፡
Posted: 12 Feb 2020, 13:47
ከተለያዩ የሀረርጌ ወረዳዎች ተመርጠው በሚልሻነት ሰልጥነው ወደ ደቡብና ምዕ/ኦሮሚያ ተሰማርተው ከነበሩት የኦሮሞ ልጆች 70 ዎቹ ከነሙሉ ትጥቃቸው ወደ ወቦ (ኦነሠ) ተደምረዋል፡፡ በኦሮሚያ ሚሊሻና ልዩ ፖሊስ በኩል የሚታዬው እጅግ አሰደሳች ሲሆን በአማራ መከላከያ ውስጥ ያሉት የኦሮሞ ልጆች ለተመሳሳይ እርምጃ ይጠበቃሉ፡፡
አብይና ሽመልስ ከኦነሠ ጋር እየሰራ ይሆን እንዴ? እንዴት ነው ይኸ ሁሉ በአንድ ጊዜ ብልጽግናን ትቶ የሚሄደው? አሁንስ እኔም መጠራጠር ጀመርኩ፡፡ የትም ፍጪው … ስለሆነ ድርጊቱ ግን ማለፊያ ነው፡፡ አሹ ወላይታ ብለናል፡፡
አብይና ሽመልስ ከኦነሠ ጋር እየሰራ ይሆን እንዴ? እንዴት ነው ይኸ ሁሉ በአንድ ጊዜ ብልጽግናን ትቶ የሚሄደው? አሁንስ እኔም መጠራጠር ጀመርኩ፡፡ የትም ፍጪው … ስለሆነ ድርጊቱ ግን ማለፊያ ነው፡፡ አሹ ወላይታ ብለናል፡፡