Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የኤለሞ ቂልጡ (የሀረርጌ ኦሮሞ) ልጆች እንደገና ታርክ ሰሩ! አሹ ብለናል፡፡

Post by AbebeB » 12 Feb 2020, 13:47

ከተለያዩ የሀረርጌ ወረዳዎች ተመርጠው በሚልሻነት ሰልጥነው ወደ ደቡብና ምዕ/ኦሮሚያ ተሰማርተው ከነበሩት የኦሮሞ ልጆች 70 ዎቹ ከነሙሉ ትጥቃቸው ወደ ወቦ (ኦነሠ) ተደምረዋል፡፡ በኦሮሚያ ሚሊሻና ልዩ ፖሊስ በኩል የሚታዬው እጅግ አሰደሳች ሲሆን በአማራ መከላከያ ውስጥ ያሉት የኦሮሞ ልጆች ለተመሳሳይ እርምጃ ይጠበቃሉ፡፡

አብይና ሽመልስ ከኦነሠ ጋር እየሰራ ይሆን እንዴ? እንዴት ነው ይኸ ሁሉ በአንድ ጊዜ ብልጽግናን ትቶ የሚሄደው? አሁንስ እኔም መጠራጠር ጀመርኩ፡፡ የትም ፍጪው … ስለሆነ ድርጊቱ ግን ማለፊያ ነው፡፡ አሹ ወላይታ ብለናል፡፡

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የኤለሞ ቂልጡ (የሀረርጌ ኦሮሞ) ልጆች እንደገና ታርክ ሰሩ! አሹ ብለናል፡፡

Post by AbebeB » 12 Feb 2020, 13:57

OLA (WBO) day celebration at one spot in south Oromia. Enjoy!
Please wait, video is loading...

Post Reply