Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40032
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የመረራ ፖለሚክስ፤ በለፈለፉ ይጠፉ

Post by Horus » 11 Feb 2020, 23:24

በሶሻሊስት ዘመን የተለመደው ፖለሚክስ ወይም የፖለቲካ ስድብ ስሜተ ሥስ በሆነው የዘር ፖለቲካ ዘመን መጠቀም መዘዝ አለው !!


Horus
Senior Member+
Posts: 40032
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የመረራ ፖለሚክስ፤ በለፈለፉ ይጠፉ

Post by Horus » 12 Feb 2020, 02:06

በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ አዲስ ሃሳብ ፈጥረው የሚሰለጥኑ ሳይሆን የሚበዙት፣ የድሮ ሃሳባቸውን በአዲስ ደንቆሮ ትውልድ ላይ የሚጭኑ ራሳቸው ወደ ላቀ እውቀት ማድረስ ያልቻሉ የቆሙ ምሁራን ናቸው ።

መረራ ሚኤሶን ከከሸፈ በኋላ ከፖለቲካ ቀዝቀዝ ብሎ ምሁር መሆን የነበረበት ሰው ሲሆን አሁን እያረገ ያለው ባልተማሩ ኦሮሞ ባላገሮች ላይ እየነገደ ነው።

ልብ በሉ አንድ የውነት አዋቂ ኦሮሞ መረራ እንደ ትልቅ የዘመናችን ችግር ፈቺ ብሎ የሚያየው የለም ።

ጃዋርም እንዲሁ ጃዋር በቂጡ ተቀምጦ አንድ 100 ገጽ አዋቂዎች የሚተቹበት ወረቀት መጻፍ የማይችል ባልተማሩ ኦሮምች ስሜት በቀፎ ገኖ ያለ የጎሳ ምይክሮፎን ማለት ነው።

አንድ ህዝብ ደሞ እንደዚህ ላሉ ባዶ ድምጾች በተደጋጋሚ መታለል ራሱ ችግር ነው።

ይህ የ2020 ፖለቲካ ዘፈን ብዙ ይሳየናል !!!

simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: የመረራ ፖለሚክስ፤ በለፈለፉ ይጠፉ

Post by simbe11 » 12 Feb 2020, 11:23

መራራ ጉዲና(ጉድ ና) is spiralling down hill for a while. And now he hit another low.

Wedi
Member+
Posts: 8598
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የመረራ ፖለሚክስ፤ በለፈለፉ ይጠፉ

Post by Wedi » 12 Feb 2020, 13:03

Horus wrote:
12 Feb 2020, 02:06
በሶሻሊስት ዘመን የተለመደው ፖለሚክስ ወይም የፖለቲካ ስድብ ስሜተ ሥስ በሆነው የዘር ፖለቲካ ዘመን መጠቀም መዘዝ አለው !! !!!
This is really killer!! :lol: :lol: :lol:

Post Reply