አብይና የደንቆሮ ንግግሩ፡ “ቤተመንግስታችንን መጥታችሁ ያላያችሁ ኑና እዩ ባሌን ይመስላል፤ ባሌ ቤተመንግስታችንን ይመስላል።” ይላል:: ታዲያ የባሌ ሕዝብ ምን ለማየት 4 ኪሎ የሚመጣው?
Posted: 10 Feb 2020, 22:02
አብይና የደንቆሮ ንግግሩ፡ “ቤተመንግስታችንን መጥታችሁ ለማየት እድል ያላገኛችሁ ሰዎች፣ ከፕሬዚደንታችሁ ጋር ተመካከሩና፣ ከገዳ አባቶች ጋር ተመካከሩና መጥታችሁ እዩት፤ ቤተመንግስታችን ባሌን ይመስላል፤ ባሌ ቤተመንግስታችንን ይመስላል።” ታዲያ የባሌ ሕዝብ ምን ለማየት 4 ኪሎ የሚመጣው?
ይመስላል።”
ይህ ጨቅላ አስኮላ ይግባ!
ይመስላል።”
ይህ ጨቅላ አስኮላ ይግባ!