Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: ኧረ በቶሎሳ! ቀውስ በላይን የሰው ፀሎት አይረብሹ የሚል አዛውንት ፈልጉ! [PHOTO]

Post by Zreal » 10 Feb 2020, 21:55

አብዛኛዎቹ የቶሎሳ "ቴምፕል" እምነት ተከታዮች እኮ ሙስሊም ሆነው ተገኙ!! ጉድ ነው ዘንድሮ!! :lol: :lol:

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ኧረ በቶሎሳ! ቀውስ በላይን የሰው ፀሎት አይረብሹ የሚል አዛውንት ፈልጉ! [PHOTO]

Post by Revelations » 10 Feb 2020, 23:28

Please wait, video is loading...

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ኧረ በቶሎሳ! ቀውስ በላይን የሰው ፀሎት አይረብሹ የሚል አዛውንት ፈልጉ! [PHOTO]

Post by Ethoash » 11 Feb 2020, 08:29

Revelations wrote:
10 Feb 2020, 23:28
Please wait, video is loading...
ጥሩ ነጥብ ግን ክርስትና መስቀሉን ካላደረጋቹሁ ክርስታኖች አይደላቹሀም ይላል ወይ።

የሙስሊሞች ሒጃብ ግን አስገዳኝ ነው። ምንም ቢሆን የግለስብ መብት ቢሆንም ማድረግ አለማረግ ። በስላም በአንድነት ለመኖር ከፈለግን አንዳንድ ነገር መቻቻል አለብን ። መስቀሉን ከሒጃብ ጋራ ማወዳደርና ችክ ማለት ትችላለህ።

ይህ ግፊ ደግሞ እስላሞች የራሳቸውን ቻናል እንዲመስርት ታረጋቸዋለህ እንጂ ካንተ ጋር የሚለፋደድ የለም ። በምን ሒሳብ ነው ፕሬዘዷንቷ የመንግስት ቤት ወስጥ የገብሬል ምስል የምትለጥፈው ። በምን ሂሳብ ነው። እስላሞች ያንን ቦታ ቢያገኙ እስልምናን የሚያመላክቱ ፎቶ መስቀል አይገባቸውም እንደወም ጦርነት ይነሳ ነበር። ግን ሒጃብ ማረግ ይግለስቧ መብት ነው። ክርስቷኗም መስቀል ማረግ መብቷ ነው። ግን ይህ እኔን አይገልፀኝም ማለትና አለማረግም መብቷ ነው ። ምንም ክርስትና የሚከለክላት ነገር የለም ። በእስልምና ግን ሒጃብ አርጉ ይላል ቁራኑ። ማረግም አለማረግም መብቷ እንደተጠበቀ ሆኖ።

ታድያ ቤቲ መስቀል አላረግም አይወክለኝም ካለች መብቷ ነው። ይህ ማለት ሁሉም ክርስታኖች አታርጉ እያለች አይደለም ። መስቀል ልብስ ለብስወም የኢትዬዽያ ልብስ ማለት አይችሉም ባላለች ትክክል ናት የአማራ ኦርቶዶክስ ልብስ ብለው ማስተካከል አለባቸው ግዜው ተቀይሮዋል። አንድ እስላም ሒጃብ አርጋ ይህ የኢትዬዽያኖች አለባበስ ነው ብትል እንደሚከፋህ ማለት ነው። ጠቅላላውን ህብረተስብ ለመወከል ከፈለጉ ይወክሉ አለበለዚያ ግን በኢትየዽያ ስም አያምታቱ ነው የምትልህ። ቢገባህ።

አሁን ደግሞ ጦርነት አስነሳ ሒጃብ ለምን አደረጉ ብለህ። እኔ አላውቅም ነበር እስላሞችን እንደምትጠላቸው።

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ኧረ በቶሎሳ! ቀውስ በላይን የሰው ፀሎት አይረብሹ የሚል አዛውንት ፈልጉ! [PHOTO]

Post by Ethoash » 11 Feb 2020, 08:41



to me i see religious tolerance... this smart ቄሰሲስ በላይ እናቱ በላይ ብላዋለች። ወደደም ጠላ ከእስላሞች ጋራ ስለሚኖር እስላሞችን ጋራ ስላም ማወረድ ስራው ነው እናም ተወጥቶታል።

እነዚህ አማሮች በጣም ይገርሙኛል

ከዚህ በፊት ኤርትራን ፓንዲራ አይኖራትም ፤ በቋንቋዋ መማር አትችልም አማርኛ እንጂ ብለው ፈደሬሹኑን አነሱባቸው ታድያ ኤርትራኖች ታግለው ነፃነታቸውን አገኙ። የሚገርመው ነገር አማሮች እንደኖኑ እራሳቸው ጥፋተኞች አልገባቸውም

አሁን ደግሞ ቀሲሲ በላይ በአፌ ልቀድስ ፤ እግዛብሔርንም ላመስግን ፤ ልዘምር በአፍ መፍቻዬ ቢል እንቢ አሉት ታድያ የራሱን ቤተ ክርስቲያን ሲጀምር ኮረንቲ መጨበት ። ድሮ ነበር ተስማምቶ ተከባብሮ የኦሮሞዎችን ብሶትና ጥይቄ መመለስ አሁን ምን ያረጋል በግ ከበረረ ኦሮሞ ካመረረ። ሙሾ ማውጣት ።

Selam/
Senior Member
Posts: 16948
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ኧረ በቶሎሳ! ቀውስ በላይን የሰው ፀሎት አይረብሹ የሚል አዛውንት ፈልጉ! [PHOTO]

Post by Selam/ » 11 Feb 2020, 09:52

Buda Woyane- You always sound like a snake when you talk about Muslims who are denied to worship and have burial places in Axum. Hypocrite, Matthew 7:3 addresses bigoted people like you: “Why do you look at the speck of sawdust in your brother’s eye and pay no attention to the plank in your own eye?”
Ethoash wrote:
11 Feb 2020, 08:29
Revelations wrote:
10 Feb 2020, 23:28
Please wait, video is loading...
ጥሩ ነጥብ ግን ክርስትና መስቀሉን ካላደረጋቹሁ ክርስታኖች አይደላቹሀም ይላል ወይ።

የሙስሊሞች ሒጃብ ግን አስገዳኝ ነው። ምንም ቢሆን የግለስብ መብት ቢሆንም ማድረግ አለማረግ ። በስላም በአንድነት ለመኖር ከፈለግን አንዳንድ ነገር መቻቻል አለብን ። መስቀሉን ከሒጃብ ጋራ ማወዳደርና ችክ ማለት ትችላለህ።

ይህ ግፊ ደግሞ እስላሞች የራሳቸውን ቻናል እንዲመስርት ታረጋቸዋለህ እንጂ ካንተ ጋር የሚለፋደድ የለም ። በምን ሒሳብ ነው ፕሬዘዷንቷ የመንግስት ቤት ወስጥ የገብሬል ምስል የምትለጥፈው ። በምን ሂሳብ ነው። እስላሞች ያንን ቦታ ቢያገኙ እስልምናን የሚያመላክቱ ፎቶ መስቀል አይገባቸውም እንደወም ጦርነት ይነሳ ነበር። ግን ሒጃብ ማረግ ይግለስቧ መብት ነው። ክርስቷኗም መስቀል ማረግ መብቷ ነው። ግን ይህ እኔን አይገልፀኝም ማለትና አለማረግም መብቷ ነው ። ምንም ክርስትና የሚከለክላት ነገር የለም ። በእስልምና ግን ሒጃብ አርጉ ይላል ቁራኑ። ማረግም አለማረግም መብቷ እንደተጠበቀ ሆኖ።

ታድያ ቤቲ መስቀል አላረግም አይወክለኝም ካለች መብቷ ነው። ይህ ማለት ሁሉም ክርስታኖች አታርጉ እያለች አይደለም ። መስቀል ልብስ ለብስወም የኢትዬዽያ ልብስ ማለት አይችሉም ባላለች ትክክል ናት የአማራ ኦርቶዶክስ ልብስ ብለው ማስተካከል አለባቸው ግዜው ተቀይሮዋል። አንድ እስላም ሒጃብ አርጋ ይህ የኢትዬዽያኖች አለባበስ ነው ብትል እንደሚከፋህ ማለት ነው። ጠቅላላውን ህብረተስብ ለመወከል ከፈለጉ ይወክሉ አለበለዚያ ግን በኢትየዽያ ስም አያምታቱ ነው የምትልህ። ቢገባህ።

አሁን ደግሞ ጦርነት አስነሳ ሒጃብ ለምን አደረጉ ብለህ። እኔ አላውቅም ነበር እስላሞችን እንደምትጠላቸው።

Post Reply