ሰበር ዜና: በህወሓት በተፈጠረው የእርሰበርስ ሽኩቻ ጌታቸው ረዳ ከስልጣኑ እንደተባረረ ታውቋል!
Posted: 10 Feb 2020, 12:43
በህወሓት በተፈጠረው የእርሰበርስ ሽኩቻ ተላላኪው ጌታቸው ረዳ ከስልጣኑ በአለም ገ/ዋህድ በሚመራው ቡዱን እንደተባረረ ታውቋል።ህዝብ እንዳያውቅ ግን በሚስጢር ተይዟል።እርሰበርሳቸው መባላት ጀምረዋል።ለካ ለዚህ ነው ከሚድያ የጠፋው።


Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/
