Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና: በህወሓት በተፈጠረው የእርሰበርስ ሽኩቻ ጌታቸው ረዳ ከስልጣኑ እንደተባረረ ታውቋል!

Post by Hameddibewoyane » 10 Feb 2020, 12:43

በህወሓት በተፈጠረው የእርሰበርስ ሽኩቻ ተላላኪው ጌታቸው ረዳ ከስልጣኑ በአለም ገ/ዋህድ በሚመራው ቡዱን እንደተባረረ ታውቋል።ህዝብ እንዳያውቅ ግን በሚስጢር ተይዟል።እርሰበርሳቸው መባላት ጀምረዋል።ለካ ለዚህ ነው ከሚድያ የጠፋው።