የኢዜማ /ግንቦት 7 ባለስልጣን የኮሮና ቫይረስ በአየር መንገድ በኩል ገብቶ የኢትዮጵያን ህዝብ ቢጨርስ ሃላፊነቱን እንደሚወስድ ገለፀ!!
Posted: 09 Feb 2020, 13:19
የኢዜማ /ግንቦት 7 ባለስልጣን አቶ ግርማ ሰይፉ ማሩ የኮሮና ቫይረስ በአየር መንገድ በኩል ገብቶ የኢትዮጵያን ህዝብ ቢጨርስ ሃላፊነቱን እንደሚወስድ ገለፀ!!
ምርጫ እየመጣ አይደል? ይህችን ነገር አስቀምጧት። ይህ ሰው ለዝብ ምን ያህል ዴንታ እንዴለለው እና ለፓርላማ ለሚወዳደርበት የቀበሌ ህዝብ ስለ ሰውየው አረመኔት መናገር ያስፈልጋል!!

ምርጫ እየመጣ አይደል? ይህችን ነገር አስቀምጧት። ይህ ሰው ለዝብ ምን ያህል ዴንታ እንዴለለው እና ለፓርላማ ለሚወዳደርበት የቀበሌ ህዝብ ስለ ሰውየው አረመኔት መናገር ያስፈልጋል!!

Please wait, video is loading...