Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Dawi » 08 Feb 2020, 05:30

የአህያ ቆዳ ተጨምቆ በሽታዎችን ያክማል፣ የፊት ቆዳ ጤንነትንም ይጠብቃል ተብሎ ይታመናል፡፡

በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ሰፊ የአህያ ሀብት ያላቸውን አገሮች ተራቁተዋል፡፡ አሁን ደግሞ ተራው ባላት የአህያ ሀብት ብዛት ከዓለም ሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ሆኗል፡፡

ከዚህ የተባረረው የቻይና ኩባንያ በኬንያና ኢትዮጵያ ድንበር ላይ የአህያ ቄራ መክፈቱን መናገራቸውን አስነብቧል፡፡ በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው፡፡

እኛ ግን በዃላ ቀር አስተሳሰባችን የበይ ተመልካች ሆነን ቀረን!




ማኅበራዊ

በአህያ ሀብት ላይ የተደቀነው ሥጋት

2 February 2020
ሻሂዳ ሁሴን

በምዕራብ አርሲ ከሚገኙ ዝናብ አጠር አካባቢዎች ሲራሮ አንዷ ነች፡፡ በዚህ አካባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮች በመስኖ የሚጠልፉት ወንዝ የላቸውም፡፡ ንፁህ ውኃም ብርቃቸው ነው፡፡ እንደ ዝናብ ሁኔታ ማሳቸው ያፈራል አልያም ጦሙን ይከርማል፡፡ ከሚሸጡት ምርት ይልቅ የሚገዙት የበዛ በችግር የሚኖሩ አርሶ አደሮች ብዙ ናቸው፡፡

በወጣትነት ዕድሜው ወደ ትዳር የገባው አቶ ኢሳ አራርሶ ሲራሮን መኖሪያ ካደረጉ አርሶ አደሮች መካከል ነው፡፡ እንደ አብዛኛው የኢትዮጵያ አርሶ አደር በኑሮ የተጎሳቆለ ነው፡፡ አንገቱ ላይ የጠቀለላት ቡራቡሬ ሽርጥ ዕድሜ የጠገበች ትመስላለች፡፡ ላስቲክ ጫማውም እንዲሁ እርጅና የተጫነው ነው፡፡ እርፍ የጨበጡ እጆቹ ያው ሻካራ ናቸው፡፡ በአጠቃላይ አቶ ኢሳ ኑሮ የፈተነው ከዕድሜው በላይ የኖረ የሚመስል ገበሬ ነው፡፡

ሦስት ልጆቹን ለማሳደግ ከማሳው የሚሰበስበው ምርት በቂው አለመሆኑን ያውቃል፡፡ ለዚህም ኑሮውን ለመደጎም ጋሪ ይጠራል፡፡ ጋሪውን የምትጎትትለት አንዲት አህያ በወጉ የተሠራ መንገድ በሌላት ሲራሮ ላይ ታች ብላ በቀን ከ50 እስከ 60 ብር የተጣራ ገቢ ታስገኝለታለች፡፡ የተለያዩ ወጪዎች ስላሉበት ግን በቂ አይደለም፡፡ ስዚህም የአህዮቹን ቁጥር ከተቻለ አራት ካልሆነ ግን ወደ ሁለት ለማሳደግ ቆርጦ ተነሳ፡፡

ለዚህ የሚያስፈልገውን ገንዘብም አባል ከሆነበት ከአንድ የቁጠባ ማኅበር ተበደረ፡፡ ከቁጠባ ማኅበሩ የተበደረው 3000 ብር ግን የፈለገውን ለማድረግ በቂ አልነበረም፡፡ የአንድ አህያ ዋጋ በፊት ከነበረው በእጅጉ ጨምሯል፡፡ ‹‹የትናየት መንገድ መሄድ የምትችል ውኃ የመሰለች›› አህያ ከጥቂት ጊዜያት በፊት በ1,500 ብር ትገኝ ነበር፡፡ ዕድሜ አህያ እያሳደዱ ወደ ኬንያ ለሚጭኑ ደላሎች የአንድ አህያ ዋጋ በ5,500 ብር ለመግዛት ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ፡፡

በሲራሮ ሰኞ፣ ረቡዕና ዓርብ የሳምንቱ የገበያ ቀናት ናቸው፡፡ የአካባቢው አርሶ አደሮች ያላቸውን በጋራ፣ በፈረስና አህያ ጭነው ወደ ገበያ ይወጣሉ፡፡ ከየአካባቢው አህያ እየሰበሰቡ በመላክ የሚያተርፉ ደላሎች ደግሞ ኤፍኤስአር መኪኖችን አስከትለው በየገበያው እየዞሩ አህዮችን ይቃርማሉ፡፡ እህል ጭነው ገበያ የወጡ አህዮች ወደ ቤታቸው ሳይመለሱ በከባድ መኪና እየተጫኑ ይወጣሉ፡፡ ለአንድ አህያ የሚጠራው ገንዘብ ከ1,500 ተነስቶ 7,000 የደረሰውም ገበያው እየደራ በመሄዱ ነው፡፡ በዚህ መካከል አቶ ኢሳ ከሁሉም ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ የተበደሩትን ገንዘብ አጥፍተዋል፡፡ ደላሎቹ የራሳቸውን ኪስ በመሙላት የተጠመዱ አዲስ በአቋራጭ የሚከብሩበትን መንገድ ያገኙ ግዴለሾች ናቸውና የአቶ ኢሳ እንግልት፣ በገፍ ከአገር የሚወጡት አህዮች መጨረሻ አያሳስባቸውም፡፡ በእያንዳንዱ አህያ ከ500 እስከ 600 ብር እንደሚታሰብላቸው ይነገራል፡፡

በአህያ ሀብት ላይ ሥጋት የደቀነው የቻይናውያን ባህላዊ መዋቢያና መድኃኒት ‹‹ኢጃዎ›› ምርት ገበያ ላይ ያለው ተፈላጊነት በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ ከተቀቀለ የአህያ ቆዳ ተጨምቆ ከሚወጣ ‹‹ጀላቲን›› የሚዘጋጅ ሲሆን፣ የተለያዩ በሽታዎችን ያክማል፣ የፊት ቆዳ ጤንነትንም ይጠብቃል ተብሎ ይታመናል፡፡ ከዓመታት በፊት ኢጃዎ ባለፀጎች ብቻ የሚጠቀሙት ውድ ምርት ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት ግን መካከለኛ ገቢ ያላቸው ቻይናውያን ቁጥር ሰፊ መሆኑን ተከትሎ የኢጃዎ ተጠቃሚዎች ቁጥር አብሮ ጨመረ፡፡

በአሁኑ ወቅት ያለው ዓመታዊ የኢጃዎ ገበያ አምስት ሚሊዮን አህዮችን መስዋዕት ማድረግን ይጠይቃል፡፡ የኢጃዎ ምርት አሁን ባለበት ሁኔታ የሚቀጥል ከሆነ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ የዓለም የአህያ ሀብት በ50 በመቶ ሊጠፋ እንደሚችል የሚያረጋግጡ አኃዞች እየወጡ ነው፡፡ ጉዳዩ የዓለም መነጋገሪያ ከሆነ የቆየ ቢሆንም የቻይና ኩባንያዎች ግን ሰፊ የአህያ ሀብት ያላቸውን አገሮች ዒላማ እያደረጉ ማራቆትን ተያይዘውታል፡፡

በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ሰፊ የአህያ ሀብት ያላቸውን አገሮች አራቁተዋል፡፡ አሁን ደግሞ ተራው ባላት የአህያ ሀብት ብዛት ከዓለም ሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ሆኗል፡፡ ኢጃዎን የሚያመርቱ የቻይና ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ገብተው የአህያ ቄራ ከፍተው በሕዝቡ ቅሬታ መውጣታቸው የሚታወስ ነው፡፡ በወቅቱ የሕዝቡ ቅሬታ ገና ለገና የአህያ ሥጋ ተደባልቆ ሊበላ ይችላል ከሚል ሥጋት የመነጨ ነበር፡፡ ይሁንና የኩባንያዎቹ ዋና ተልዕኮ ለኢጃዎ ምርት የሚሆን የአህያ ቆዳ መሰብሰብ ነበር፡፡ ሪፖርተር ባለፈው ዕትሙ በጋማ ከብቶች ደኅንነት ዙሪያ ከሚሠሩት አቶ ደስታ አረጋ ጋር በነበረው ቃለ መጠይቅ ከዚህ የተባረረው የቻይና ኩባንያ በኬንያና ኢትዮጵያ ድንበር ላይ የአህያ ቄራ መክፈቱን መናገራቸውን አስነብቧል፡፡ በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው፡፡

ጉዳዩ ሕዝብንና መንግሥት ጆሮ ከደረሰ በኋላ ደላሎች በድብቅ ለመንቀሳቀስ ጥረት እያደጉ ነው፡፡ ገበያውም የመቀዛቀዝ ነገር አሳይቷል፡፡ በሲራሮ 7,000 ብር ገብቶ የነበረው የአንድ አህያ ዋጋ አሁን ላይ ወደ 4,000 ብር ዝቅ ማለቱን አቶ ኢሳ ይናገራሉ፡፡

ጉዳዩ ግን አሁንም ድረስ አሳሳቢ መሆኑን የሚናገሩት በጋማ ከብቶች ደኅንነት ባለሙያ አቶ እንግዳወርቅ ጉራቻ ናቸው፡፡ አቶ እንግዳወርቅ ሰፊ የጋማ ከብት ሀብት ባለባት ሀላባ ቁሊቶ ዞን የታዘቡትን ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡

‹‹ደላሎቹ ይህንን ሥራ ይሠሩ የነበረው በአብዛኛው ሳይታወቅ በፊት ነበር፡፡ አሁን ከታወቀ በኋላ ግን የሚሠሩት በድብቅ ሆኗል፡፡ በተለያዩ አካባቢዎች ገዝተው ያመጣሉ፡፡ እዚህ ደግሞ ሐሙስ ዕለት ከሚውለው ትልቅ ገበያ ላይ ሰብስበው ጭነው ይወጣሉ፤›› ብለዋል፡፡

ደላሎቹ አብዛኛውን ገዝተው የሚወስዱ ቢሆንም አንዳንዴ ከማኅበሩ እየሰረቁ ይወስዱ እንደነበር ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሥራ የተሰማሩ ደላሎች በጋማ ከብት ማደሪያና መዋያ ቦታዎች ኑሯቸውን ያደረጉ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡ ለምሳሌ ከቀናት በፊት የሰው አህያ ሰርቆ ሲጭን እጅ ከፍንጅ የተያዘ ግለሰብ መኖሪያው ከጋማ ከብቶች ማደሪያ ቦታ ቀጥሎ የሚገኝ ግቢ ውስጥ እንደሆነ አቶ እንግዳወርቅ ገልጸዋል፡፡

ከየአካባቢው በኤፍኤስአር መኪኖች የሚጫኑ አህዮች በሞያሌ በኩል እንደሚወጡ፣ ሞያሌ ላይ አህዮቹን ተቀብላ የቀንድ ከብት ወደ ሀላባ የምትልክ አንዲት ነጋዴ መኖሯን እንደተደረሰበት ይናገራሉ፡፡ ሴትየዋ ሕገወጥ የአህዮችን ንግድ ለማስቆም የሚደረገውን ጥረት ‹‹ሕጋዊ ፈቃድ አለኝ›› እያለች ደላሎቹን እንደምታደፋፍርም አቶ እንግዳወርቅ ተናግረዋል፡፡

የመንግሥት አካላትም ፖሊስም መጠየቅ በመጀመሩ በአሁኑ ወቅት እንቅስቃሴው በድብቅ ሆኗል፡፡ በአንድ መኪና ከ50 እስከ 60 አህዮችን ጭነው ሲንቀሳቀሱ እጅ ከፍንጅ የተያዙም አሉ፡፡ ይሁንና ተጠርጣሪዎቹ የሚዳኙበት የሕግ አግባብ ባለመኖሩ፣ ፖሊስ ጣቢያ እንዲገቡ የተደረጉ አህዮችን ምግብና ውኃ ማግኘት ስላለባቸው ተመልሰው እየተለቀቁ መሆኑን ሰምተናል፡፡ ከሰሞኑ በሻሸመኔ ከተማ አህዮቹን ጭኖ ሊወጣ ሲል የተደረሰበት ግለሰብ አህዮቹ በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ እሱ ግን አምልጦ እንደነበር፣ መጨረሻ ላይ ጉዳዩ የሚታይበት የሕግ አግባብ ባለመኖሩ አህዮቹን የሚንከባከብ ሰው በማስፈለጉ ባለቤቱ ተጠርቶ አህዮቹን መልሶ እንዲረከብ ተደርጓል፡፡

አህዮቹን እየጫኑ የሚወጡ ግለሰቦች ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላ አድርሰው የሚመለሱ መሆኑን፣ አህዮቹ ድንበር እስኪያቋርጡ ያለው ቅብብሎሽና የንግድ ሰንሰለት ረዥም መሆኑን፣ ይህም አስፈላጊውን ዕርምጃ ለመውሰድና ሕገወጥ ንግዱን ለማስቀረት ከባድ እንዳደረገው እየተነገረ ነው፡፡ በዚህ መካከል እንደ አቶ ኢሳ ያሉ አርሶ አደሮች ዋጋ እየከፈሉ ነው፡፡ አጠቃላይ ሁኔታውም ዝቅተኛ የርቢ መጠን ላላቸው አህዮች ዘር መጥፋት የሚያቀርብ ይመስላል፡፡ ለዚህም የሚመለከታቸው ሁሉ ተረባርበው መፍትሔ ሊሰጡት ይገባል፡፡

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Degnet » 08 Feb 2020, 05:41

Dawi wrote:
08 Feb 2020, 05:30
የአህያ ቆዳ ተጨምቆ በሽታዎችን ያክማል፣ የፊት ቆዳ ጤንነትንም ይጠብቃል ተብሎ ይታመናል፡፡

በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ሰፊ የአህያ ሀብት ያላቸውን አገሮች ተራቁተዋል፡፡ አሁን ደግሞ ተራው ባላት የአህያ ሀብት ብዛት ከዓለም ሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ሆኗል፡፡

ከዚህ የተባረረው የቻይና ኩባንያ በኬንያና ኢትዮጵያ ድንበር ላይ የአህያ ቄራ መክፈቱን መናገራቸውን አስነብቧል፡፡ በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው፡፡

እኛ ግን በዃላ ቀር አስተሳሰባችን የበይ ተመልካች ሆነን ቀረን!




ማኅበራዊ

በአህያ ሀብት ላይ የተደቀነው ሥጋት

2 February 2020
ሻሂዳ ሁሴን

በምዕራብ አርሲ ከሚገኙ ዝናብ አጠር አካባቢዎች ሲራሮ አንዷ ነች፡፡ በዚህ አካባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮች በመስኖ የሚጠልፉት ወንዝ የላቸውም፡፡ ንፁህ ውኃም ብርቃቸው ነው፡፡ እንደ ዝናብ ሁኔታ ማሳቸው ያፈራል አልያም ጦሙን ይከርማል፡፡ ከሚሸጡት ምርት ይልቅ የሚገዙት የበዛ በችግር የሚኖሩ አርሶ አደሮች ብዙ ናቸው፡፡

በወጣትነት ዕድሜው ወደ ትዳር የገባው አቶ ኢሳ አራርሶ ሲራሮን መኖሪያ ካደረጉ አርሶ አደሮች መካከል ነው፡፡ እንደ አብዛኛው የኢትዮጵያ አርሶ አደር በኑሮ የተጎሳቆለ ነው፡፡ አንገቱ ላይ የጠቀለላት ቡራቡሬ ሽርጥ ዕድሜ የጠገበች ትመስላለች፡፡ ላስቲክ ጫማውም እንዲሁ እርጅና የተጫነው ነው፡፡ እርፍ የጨበጡ እጆቹ ያው ሻካራ ናቸው፡፡ በአጠቃላይ አቶ ኢሳ ኑሮ የፈተነው ከዕድሜው በላይ የኖረ የሚመስል ገበሬ ነው፡፡

ሦስት ልጆቹን ለማሳደግ ከማሳው የሚሰበስበው ምርት በቂው አለመሆኑን ያውቃል፡፡ ለዚህም ኑሮውን ለመደጎም ጋሪ ይጠራል፡፡ ጋሪውን የምትጎትትለት አንዲት አህያ በወጉ የተሠራ መንገድ በሌላት ሲራሮ ላይ ታች ብላ በቀን ከ50 እስከ 60 ብር የተጣራ ገቢ ታስገኝለታለች፡፡ የተለያዩ ወጪዎች ስላሉበት ግን በቂ አይደለም፡፡ ስዚህም የአህዮቹን ቁጥር ከተቻለ አራት ካልሆነ ግን ወደ ሁለት ለማሳደግ ቆርጦ ተነሳ፡፡

ለዚህ የሚያስፈልገውን ገንዘብም አባል ከሆነበት ከአንድ የቁጠባ ማኅበር ተበደረ፡፡ ከቁጠባ ማኅበሩ የተበደረው 3000 ብር ግን የፈለገውን ለማድረግ በቂ አልነበረም፡፡ የአንድ አህያ ዋጋ በፊት ከነበረው በእጅጉ ጨምሯል፡፡ ‹‹የትናየት መንገድ መሄድ የምትችል ውኃ የመሰለች›› አህያ ከጥቂት ጊዜያት በፊት በ1,500 ብር ትገኝ ነበር፡፡ ዕድሜ አህያ እያሳደዱ ወደ ኬንያ ለሚጭኑ ደላሎች የአንድ አህያ ዋጋ በ5,500 ብር ለመግዛት ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ፡፡

በሲራሮ ሰኞ፣ ረቡዕና ዓርብ የሳምንቱ የገበያ ቀናት ናቸው፡፡ የአካባቢው አርሶ አደሮች ያላቸውን በጋራ፣ በፈረስና አህያ ጭነው ወደ ገበያ ይወጣሉ፡፡ ከየአካባቢው አህያ እየሰበሰቡ በመላክ የሚያተርፉ ደላሎች ደግሞ ኤፍኤስአር መኪኖችን አስከትለው በየገበያው እየዞሩ አህዮችን ይቃርማሉ፡፡ እህል ጭነው ገበያ የወጡ አህዮች ወደ ቤታቸው ሳይመለሱ በከባድ መኪና እየተጫኑ ይወጣሉ፡፡ ለአንድ አህያ የሚጠራው ገንዘብ ከ1,500 ተነስቶ 7,000 የደረሰውም ገበያው እየደራ በመሄዱ ነው፡፡ በዚህ መካከል አቶ ኢሳ ከሁሉም ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ የተበደሩትን ገንዘብ አጥፍተዋል፡፡ ደላሎቹ የራሳቸውን ኪስ በመሙላት የተጠመዱ አዲስ በአቋራጭ የሚከብሩበትን መንገድ ያገኙ ግዴለሾች ናቸውና የአቶ ኢሳ እንግልት፣ በገፍ ከአገር የሚወጡት አህዮች መጨረሻ አያሳስባቸውም፡፡ በእያንዳንዱ አህያ ከ500 እስከ 600 ብር እንደሚታሰብላቸው ይነገራል፡፡

በአህያ ሀብት ላይ ሥጋት የደቀነው የቻይናውያን ባህላዊ መዋቢያና መድኃኒት ‹‹ኢጃዎ›› ምርት ገበያ ላይ ያለው ተፈላጊነት በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ ከተቀቀለ የአህያ ቆዳ ተጨምቆ ከሚወጣ ‹‹ጀላቲን›› የሚዘጋጅ ሲሆን፣ የተለያዩ በሽታዎችን ያክማል፣ የፊት ቆዳ ጤንነትንም ይጠብቃል ተብሎ ይታመናል፡፡ ከዓመታት በፊት ኢጃዎ ባለፀጎች ብቻ የሚጠቀሙት ውድ ምርት ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት ግን መካከለኛ ገቢ ያላቸው ቻይናውያን ቁጥር ሰፊ መሆኑን ተከትሎ የኢጃዎ ተጠቃሚዎች ቁጥር አብሮ ጨመረ፡፡

በአሁኑ ወቅት ያለው ዓመታዊ የኢጃዎ ገበያ አምስት ሚሊዮን አህዮችን መስዋዕት ማድረግን ይጠይቃል፡፡ የኢጃዎ ምርት አሁን ባለበት ሁኔታ የሚቀጥል ከሆነ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ የዓለም የአህያ ሀብት በ50 በመቶ ሊጠፋ እንደሚችል የሚያረጋግጡ አኃዞች እየወጡ ነው፡፡ ጉዳዩ የዓለም መነጋገሪያ ከሆነ የቆየ ቢሆንም የቻይና ኩባንያዎች ግን ሰፊ የአህያ ሀብት ያላቸውን አገሮች ዒላማ እያደረጉ ማራቆትን ተያይዘውታል፡፡

በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ሰፊ የአህያ ሀብት ያላቸውን አገሮች አራቁተዋል፡፡ አሁን ደግሞ ተራው ባላት የአህያ ሀብት ብዛት ከዓለም ሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ሆኗል፡፡ ኢጃዎን የሚያመርቱ የቻይና ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ገብተው የአህያ ቄራ ከፍተው በሕዝቡ ቅሬታ መውጣታቸው የሚታወስ ነው፡፡ በወቅቱ የሕዝቡ ቅሬታ ገና ለገና የአህያ ሥጋ ተደባልቆ ሊበላ ይችላል ከሚል ሥጋት የመነጨ ነበር፡፡ ይሁንና የኩባንያዎቹ ዋና ተልዕኮ ለኢጃዎ ምርት የሚሆን የአህያ ቆዳ መሰብሰብ ነበር፡፡ ሪፖርተር ባለፈው ዕትሙ በጋማ ከብቶች ደኅንነት ዙሪያ ከሚሠሩት አቶ ደስታ አረጋ ጋር በነበረው ቃለ መጠይቅ ከዚህ የተባረረው የቻይና ኩባንያ በኬንያና ኢትዮጵያ ድንበር ላይ የአህያ ቄራ መክፈቱን መናገራቸውን አስነብቧል፡፡ በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው፡፡

ጉዳዩ ሕዝብንና መንግሥት ጆሮ ከደረሰ በኋላ ደላሎች በድብቅ ለመንቀሳቀስ ጥረት እያደጉ ነው፡፡ ገበያውም የመቀዛቀዝ ነገር አሳይቷል፡፡ በሲራሮ 7,000 ብር ገብቶ የነበረው የአንድ አህያ ዋጋ አሁን ላይ ወደ 4,000 ብር ዝቅ ማለቱን አቶ ኢሳ ይናገራሉ፡፡

ጉዳዩ ግን አሁንም ድረስ አሳሳቢ መሆኑን የሚናገሩት በጋማ ከብቶች ደኅንነት ባለሙያ አቶ እንግዳወርቅ ጉራቻ ናቸው፡፡ አቶ እንግዳወርቅ ሰፊ የጋማ ከብት ሀብት ባለባት ሀላባ ቁሊቶ ዞን የታዘቡትን ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡

‹‹ደላሎቹ ይህንን ሥራ ይሠሩ የነበረው በአብዛኛው ሳይታወቅ በፊት ነበር፡፡ አሁን ከታወቀ በኋላ ግን የሚሠሩት በድብቅ ሆኗል፡፡ በተለያዩ አካባቢዎች ገዝተው ያመጣሉ፡፡ እዚህ ደግሞ ሐሙስ ዕለት ከሚውለው ትልቅ ገበያ ላይ ሰብስበው ጭነው ይወጣሉ፤›› ብለዋል፡፡

ደላሎቹ አብዛኛውን ገዝተው የሚወስዱ ቢሆንም አንዳንዴ ከማኅበሩ እየሰረቁ ይወስዱ እንደነበር ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሥራ የተሰማሩ ደላሎች በጋማ ከብት ማደሪያና መዋያ ቦታዎች ኑሯቸውን ያደረጉ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡ ለምሳሌ ከቀናት በፊት የሰው አህያ ሰርቆ ሲጭን እጅ ከፍንጅ የተያዘ ግለሰብ መኖሪያው ከጋማ ከብቶች ማደሪያ ቦታ ቀጥሎ የሚገኝ ግቢ ውስጥ እንደሆነ አቶ እንግዳወርቅ ገልጸዋል፡፡

ከየአካባቢው በኤፍኤስአር መኪኖች የሚጫኑ አህዮች በሞያሌ በኩል እንደሚወጡ፣ ሞያሌ ላይ አህዮቹን ተቀብላ የቀንድ ከብት ወደ ሀላባ የምትልክ አንዲት ነጋዴ መኖሯን እንደተደረሰበት ይናገራሉ፡፡ ሴትየዋ ሕገወጥ የአህዮችን ንግድ ለማስቆም የሚደረገውን ጥረት ‹‹ሕጋዊ ፈቃድ አለኝ›› እያለች ደላሎቹን እንደምታደፋፍርም አቶ እንግዳወርቅ ተናግረዋል፡፡

የመንግሥት አካላትም ፖሊስም መጠየቅ በመጀመሩ በአሁኑ ወቅት እንቅስቃሴው በድብቅ ሆኗል፡፡ በአንድ መኪና ከ50 እስከ 60 አህዮችን ጭነው ሲንቀሳቀሱ እጅ ከፍንጅ የተያዙም አሉ፡፡ ይሁንና ተጠርጣሪዎቹ የሚዳኙበት የሕግ አግባብ ባለመኖሩ፣ ፖሊስ ጣቢያ እንዲገቡ የተደረጉ አህዮችን ምግብና ውኃ ማግኘት ስላለባቸው ተመልሰው እየተለቀቁ መሆኑን ሰምተናል፡፡ ከሰሞኑ በሻሸመኔ ከተማ አህዮቹን ጭኖ ሊወጣ ሲል የተደረሰበት ግለሰብ አህዮቹ በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ እሱ ግን አምልጦ እንደነበር፣ መጨረሻ ላይ ጉዳዩ የሚታይበት የሕግ አግባብ ባለመኖሩ አህዮቹን የሚንከባከብ ሰው በማስፈለጉ ባለቤቱ ተጠርቶ አህዮቹን መልሶ እንዲረከብ ተደርጓል፡፡

አህዮቹን እየጫኑ የሚወጡ ግለሰቦች ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላ አድርሰው የሚመለሱ መሆኑን፣ አህዮቹ ድንበር እስኪያቋርጡ ያለው ቅብብሎሽና የንግድ ሰንሰለት ረዥም መሆኑን፣ ይህም አስፈላጊውን ዕርምጃ ለመውሰድና ሕገወጥ ንግዱን ለማስቀረት ከባድ እንዳደረገው እየተነገረ ነው፡፡ በዚህ መካከል እንደ አቶ ኢሳ ያሉ አርሶ አደሮች ዋጋ እየከፈሉ ነው፡፡ አጠቃላይ ሁኔታውም ዝቅተኛ የርቢ መጠን ላላቸው አህዮች ዘር መጥፋት የሚያቀርብ ይመስላል፡፡ ለዚህም የሚመለከታቸው ሁሉ ተረባርበው መፍትሔ ሊሰጡት ይገባል፡፡
Please don’t bring such news, we are Christians.


Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Dawi » 08 Feb 2020, 06:25

Degnet wrote:
08 Feb 2020, 05:42
Mekina ena genzeb new ende alem?
ደጉ፡

በዚህ ዓለም ለድህነትም አልተዳረግንም፣ ሐብት እያለን?

ችግሩ እኮ እስከመቼ እየተዘረፍን እንለምናለን?

ከኛ የሚፈሰውን ወንዝ ሊቀሙን አሰፍስፈው ይጠብቃሉ፣ እጃችንን ለመጠምዘዝ ይሞክራሉ፣

በኛ አህዮች (ሐብት) ሌሎች እየከበሩ ማየት ይከብዳል ።

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Lakeshore » 08 Feb 2020, 11:13

If this true why not the Qerro,Olf and takele Goma come out for the demonstration when they are slaughtered

That means your news is not true

Selam/
Senior Member
Posts: 16948
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Selam/ » 08 Feb 2020, 12:26

Well, then let’s combat the illegal trade of live animals and animal products. Even though your main focus here is donkey trade, illicit smuggling of other livestock and wildlife out of Ethiopia has been a prevalent practice for a very long time. Thousands of cattle, goats, sheep are illegally exported through the border everyday. Exotic Ethiopian cats like cheetahs, lions and tigers are being smuggled to the Middle East as we speak. So many Chinese and Nigerian illegal wildlife traders have been caught red-handed by your own Woyane government. If you think the only cure for the illegal trade is to open an abattoir in Bishoftu, you’re nuts. The thousands of cow abattoirs we already have in the country haven’t stopped the illegal trade.

While we can learn from other countries, we don’t need to just copy what they are doing. We have other invaluable and precious natural resources that we can use without endangering the wildlife or antagonizing the cultural views. For example, Ethiopia has the larger Civet musk (ጥርኝ) population in the world and rural families could be encouraged supported to establish large Civet farming so the secretion is collected and exported to the world perfume market without greedy illegal traders involvement. Tigray’s wild honey is also superior and exceptional. Farmers can be supported to own it, nurture it and export it without any middlemen. Wool from sheep and cashmere and mohair from goats are high commodity items in the world garment market. I can go on.
Dawi wrote:
08 Feb 2020, 05:30
የአህያ ቆዳ ተጨምቆ በሽታዎችን ያክማል፣ የፊት ቆዳ ጤንነትንም ይጠብቃል ተብሎ ይታመናል፡፡

በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ሰፊ የአህያ ሀብት ያላቸውን አገሮች ተራቁተዋል፡፡ አሁን ደግሞ ተራው ባላት የአህያ ሀብት ብዛት ከዓለም ሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ሆኗል፡፡

ከዚህ የተባረረው የቻይና ኩባንያ በኬንያና ኢትዮጵያ ድንበር ላይ የአህያ ቄራ መክፈቱን መናገራቸውን አስነብቧል፡፡ በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው፡፡

እኛ ግን በዃላ ቀር አስተሳሰባችን የበይ ተመልካች ሆነን ቀረን!




ማኅበራዊ

በአህያ ሀብት ላይ የተደቀነው ሥጋት

2 February 2020
ሻሂዳ ሁሴን

በምዕራብ አርሲ ከሚገኙ ዝናብ አጠር አካባቢዎች ሲራሮ አንዷ ነች፡፡ በዚህ አካባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮች በመስኖ የሚጠልፉት ወንዝ የላቸውም፡፡ ንፁህ ውኃም ብርቃቸው ነው፡፡ እንደ ዝናብ ሁኔታ ማሳቸው ያፈራል አልያም ጦሙን ይከርማል፡፡ ከሚሸጡት ምርት ይልቅ የሚገዙት የበዛ በችግር የሚኖሩ አርሶ አደሮች ብዙ ናቸው፡፡

በወጣትነት ዕድሜው ወደ ትዳር የገባው አቶ ኢሳ አራርሶ ሲራሮን መኖሪያ ካደረጉ አርሶ አደሮች መካከል ነው፡፡ እንደ አብዛኛው የኢትዮጵያ አርሶ አደር በኑሮ የተጎሳቆለ ነው፡፡ አንገቱ ላይ የጠቀለላት ቡራቡሬ ሽርጥ ዕድሜ የጠገበች ትመስላለች፡፡ ላስቲክ ጫማውም እንዲሁ እርጅና የተጫነው ነው፡፡ እርፍ የጨበጡ እጆቹ ያው ሻካራ ናቸው፡፡ በአጠቃላይ አቶ ኢሳ ኑሮ የፈተነው ከዕድሜው በላይ የኖረ የሚመስል ገበሬ ነው፡፡

ሦስት ልጆቹን ለማሳደግ ከማሳው የሚሰበስበው ምርት በቂው አለመሆኑን ያውቃል፡፡ ለዚህም ኑሮውን ለመደጎም ጋሪ ይጠራል፡፡ ጋሪውን የምትጎትትለት አንዲት አህያ በወጉ የተሠራ መንገድ በሌላት ሲራሮ ላይ ታች ብላ በቀን ከ50 እስከ 60 ብር የተጣራ ገቢ ታስገኝለታለች፡፡ የተለያዩ ወጪዎች ስላሉበት ግን በቂ አይደለም፡፡ ስዚህም የአህዮቹን ቁጥር ከተቻለ አራት ካልሆነ ግን ወደ ሁለት ለማሳደግ ቆርጦ ተነሳ፡፡

ለዚህ የሚያስፈልገውን ገንዘብም አባል ከሆነበት ከአንድ የቁጠባ ማኅበር ተበደረ፡፡ ከቁጠባ ማኅበሩ የተበደረው 3000 ብር ግን የፈለገውን ለማድረግ በቂ አልነበረም፡፡ የአንድ አህያ ዋጋ በፊት ከነበረው በእጅጉ ጨምሯል፡፡ ‹‹የትናየት መንገድ መሄድ የምትችል ውኃ የመሰለች›› አህያ ከጥቂት ጊዜያት በፊት በ1,500 ብር ትገኝ ነበር፡፡ ዕድሜ አህያ እያሳደዱ ወደ ኬንያ ለሚጭኑ ደላሎች የአንድ አህያ ዋጋ በ5,500 ብር ለመግዛት ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ፡፡

በሲራሮ ሰኞ፣ ረቡዕና ዓርብ የሳምንቱ የገበያ ቀናት ናቸው፡፡ የአካባቢው አርሶ አደሮች ያላቸውን በጋራ፣ በፈረስና አህያ ጭነው ወደ ገበያ ይወጣሉ፡፡ ከየአካባቢው አህያ እየሰበሰቡ በመላክ የሚያተርፉ ደላሎች ደግሞ ኤፍኤስአር መኪኖችን አስከትለው በየገበያው እየዞሩ አህዮችን ይቃርማሉ፡፡ እህል ጭነው ገበያ የወጡ አህዮች ወደ ቤታቸው ሳይመለሱ በከባድ መኪና እየተጫኑ ይወጣሉ፡፡ ለአንድ አህያ የሚጠራው ገንዘብ ከ1,500 ተነስቶ 7,000 የደረሰውም ገበያው እየደራ በመሄዱ ነው፡፡ በዚህ መካከል አቶ ኢሳ ከሁሉም ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ የተበደሩትን ገንዘብ አጥፍተዋል፡፡ ደላሎቹ የራሳቸውን ኪስ በመሙላት የተጠመዱ አዲስ በአቋራጭ የሚከብሩበትን መንገድ ያገኙ ግዴለሾች ናቸውና የአቶ ኢሳ እንግልት፣ በገፍ ከአገር የሚወጡት አህዮች መጨረሻ አያሳስባቸውም፡፡ በእያንዳንዱ አህያ ከ500 እስከ 600 ብር እንደሚታሰብላቸው ይነገራል፡፡

በአህያ ሀብት ላይ ሥጋት የደቀነው የቻይናውያን ባህላዊ መዋቢያና መድኃኒት ‹‹ኢጃዎ›› ምርት ገበያ ላይ ያለው ተፈላጊነት በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ ከተቀቀለ የአህያ ቆዳ ተጨምቆ ከሚወጣ ‹‹ጀላቲን›› የሚዘጋጅ ሲሆን፣ የተለያዩ በሽታዎችን ያክማል፣ የፊት ቆዳ ጤንነትንም ይጠብቃል ተብሎ ይታመናል፡፡ ከዓመታት በፊት ኢጃዎ ባለፀጎች ብቻ የሚጠቀሙት ውድ ምርት ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት ግን መካከለኛ ገቢ ያላቸው ቻይናውያን ቁጥር ሰፊ መሆኑን ተከትሎ የኢጃዎ ተጠቃሚዎች ቁጥር አብሮ ጨመረ፡፡

በአሁኑ ወቅት ያለው ዓመታዊ የኢጃዎ ገበያ አምስት ሚሊዮን አህዮችን መስዋዕት ማድረግን ይጠይቃል፡፡ የኢጃዎ ምርት አሁን ባለበት ሁኔታ የሚቀጥል ከሆነ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ የዓለም የአህያ ሀብት በ50 በመቶ ሊጠፋ እንደሚችል የሚያረጋግጡ አኃዞች እየወጡ ነው፡፡ ጉዳዩ የዓለም መነጋገሪያ ከሆነ የቆየ ቢሆንም የቻይና ኩባንያዎች ግን ሰፊ የአህያ ሀብት ያላቸውን አገሮች ዒላማ እያደረጉ ማራቆትን ተያይዘውታል፡፡

በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ሰፊ የአህያ ሀብት ያላቸውን አገሮች አራቁተዋል፡፡ አሁን ደግሞ ተራው ባላት የአህያ ሀብት ብዛት ከዓለም ሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ሆኗል፡፡ ኢጃዎን የሚያመርቱ የቻይና ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ገብተው የአህያ ቄራ ከፍተው በሕዝቡ ቅሬታ መውጣታቸው የሚታወስ ነው፡፡ በወቅቱ የሕዝቡ ቅሬታ ገና ለገና የአህያ ሥጋ ተደባልቆ ሊበላ ይችላል ከሚል ሥጋት የመነጨ ነበር፡፡ ይሁንና የኩባንያዎቹ ዋና ተልዕኮ ለኢጃዎ ምርት የሚሆን የአህያ ቆዳ መሰብሰብ ነበር፡፡ ሪፖርተር ባለፈው ዕትሙ በጋማ ከብቶች ደኅንነት ዙሪያ ከሚሠሩት አቶ ደስታ አረጋ ጋር በነበረው ቃለ መጠይቅ ከዚህ የተባረረው የቻይና ኩባንያ በኬንያና ኢትዮጵያ ድንበር ላይ የአህያ ቄራ መክፈቱን መናገራቸውን አስነብቧል፡፡ በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው፡፡

ጉዳዩ ሕዝብንና መንግሥት ጆሮ ከደረሰ በኋላ ደላሎች በድብቅ ለመንቀሳቀስ ጥረት እያደጉ ነው፡፡ ገበያውም የመቀዛቀዝ ነገር አሳይቷል፡፡ በሲራሮ 7,000 ብር ገብቶ የነበረው የአንድ አህያ ዋጋ አሁን ላይ ወደ 4,000 ብር ዝቅ ማለቱን አቶ ኢሳ ይናገራሉ፡፡

ጉዳዩ ግን አሁንም ድረስ አሳሳቢ መሆኑን የሚናገሩት በጋማ ከብቶች ደኅንነት ባለሙያ አቶ እንግዳወርቅ ጉራቻ ናቸው፡፡ አቶ እንግዳወርቅ ሰፊ የጋማ ከብት ሀብት ባለባት ሀላባ ቁሊቶ ዞን የታዘቡትን ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡

‹‹ደላሎቹ ይህንን ሥራ ይሠሩ የነበረው በአብዛኛው ሳይታወቅ በፊት ነበር፡፡ አሁን ከታወቀ በኋላ ግን የሚሠሩት በድብቅ ሆኗል፡፡ በተለያዩ አካባቢዎች ገዝተው ያመጣሉ፡፡ እዚህ ደግሞ ሐሙስ ዕለት ከሚውለው ትልቅ ገበያ ላይ ሰብስበው ጭነው ይወጣሉ፤›› ብለዋል፡፡

ደላሎቹ አብዛኛውን ገዝተው የሚወስዱ ቢሆንም አንዳንዴ ከማኅበሩ እየሰረቁ ይወስዱ እንደነበር ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሥራ የተሰማሩ ደላሎች በጋማ ከብት ማደሪያና መዋያ ቦታዎች ኑሯቸውን ያደረጉ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡ ለምሳሌ ከቀናት በፊት የሰው አህያ ሰርቆ ሲጭን እጅ ከፍንጅ የተያዘ ግለሰብ መኖሪያው ከጋማ ከብቶች ማደሪያ ቦታ ቀጥሎ የሚገኝ ግቢ ውስጥ እንደሆነ አቶ እንግዳወርቅ ገልጸዋል፡፡

ከየአካባቢው በኤፍኤስአር መኪኖች የሚጫኑ አህዮች በሞያሌ በኩል እንደሚወጡ፣ ሞያሌ ላይ አህዮቹን ተቀብላ የቀንድ ከብት ወደ ሀላባ የምትልክ አንዲት ነጋዴ መኖሯን እንደተደረሰበት ይናገራሉ፡፡ ሴትየዋ ሕገወጥ የአህዮችን ንግድ ለማስቆም የሚደረገውን ጥረት ‹‹ሕጋዊ ፈቃድ አለኝ›› እያለች ደላሎቹን እንደምታደፋፍርም አቶ እንግዳወርቅ ተናግረዋል፡፡

የመንግሥት አካላትም ፖሊስም መጠየቅ በመጀመሩ በአሁኑ ወቅት እንቅስቃሴው በድብቅ ሆኗል፡፡ በአንድ መኪና ከ50 እስከ 60 አህዮችን ጭነው ሲንቀሳቀሱ እጅ ከፍንጅ የተያዙም አሉ፡፡ ይሁንና ተጠርጣሪዎቹ የሚዳኙበት የሕግ አግባብ ባለመኖሩ፣ ፖሊስ ጣቢያ እንዲገቡ የተደረጉ አህዮችን ምግብና ውኃ ማግኘት ስላለባቸው ተመልሰው እየተለቀቁ መሆኑን ሰምተናል፡፡ ከሰሞኑ በሻሸመኔ ከተማ አህዮቹን ጭኖ ሊወጣ ሲል የተደረሰበት ግለሰብ አህዮቹ በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ እሱ ግን አምልጦ እንደነበር፣ መጨረሻ ላይ ጉዳዩ የሚታይበት የሕግ አግባብ ባለመኖሩ አህዮቹን የሚንከባከብ ሰው በማስፈለጉ ባለቤቱ ተጠርቶ አህዮቹን መልሶ እንዲረከብ ተደርጓል፡፡

አህዮቹን እየጫኑ የሚወጡ ግለሰቦች ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላ አድርሰው የሚመለሱ መሆኑን፣ አህዮቹ ድንበር እስኪያቋርጡ ያለው ቅብብሎሽና የንግድ ሰንሰለት ረዥም መሆኑን፣ ይህም አስፈላጊውን ዕርምጃ ለመውሰድና ሕገወጥ ንግዱን ለማስቀረት ከባድ እንዳደረገው እየተነገረ ነው፡፡ በዚህ መካከል እንደ አቶ ኢሳ ያሉ አርሶ አደሮች ዋጋ እየከፈሉ ነው፡፡ አጠቃላይ ሁኔታውም ዝቅተኛ የርቢ መጠን ላላቸው አህዮች ዘር መጥፋት የሚያቀርብ ይመስላል፡፡ ለዚህም የሚመለከታቸው ሁሉ ተረባርበው መፍትሔ ሊሰጡት ይገባል፡፡

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Dawi » 08 Feb 2020, 14:59

Selam/ wrote:
08 Feb 2020, 12:26
Well, then let’s combat the illegal trade of live animals and animal products. Even though your main focus here is donkey trade, illicit smuggling of other livestock and wildlife out of Ethiopia has been a prevalent practice for a very long time. Thousands of cattle, goats, sheep are illegally exported through the border everyday. Exotic Ethiopian cats like cheetahs, lions and tigers are being smuggled to the Middle East as we speak. So many Chinese and Nigerian illegal wildlife traders have been caught red-handed by your own Woyane government. If you think the only cure for the illegal trade is to open an abattoir in Bishoftu, you’re nuts. The thousands of cow abattoirs we already have in the country haven’t stopped the illegal trade.
Selam,

Donkeys are not exotic animals. The way you stop illicit livestock trade is by facilitating & opening up trade. Opening up state of the art abattoirs and get all the benefits including creating thousands of jobs. Locate the abattoirs in an area where religion zealots aren't running/controlling the show in a community. Maybe close to Kenya border; use Lamu port to export.

በአሁኑ ወቅት ያለው ዓመታዊ የ"ኢጃዎ" ገበያ አምስት ሚሊዮን አህዮችን መስዋዕት ማድረግን ይጠይቃል፡፡ Open up a factory or demand the Chinese to open up and process "ኢጃዎ" product to corner China's huge lucrative market. Pay pasturalists premium price to raise millions of Donkeys in the country all over and turn them to middle income.

Defending illicit Donkey and other domestic cattle trade is like proposing defending poverty! You seem to be good in that? For what? It is idiotic!

That Oromo president what is his face? Shimelis! who said in his Ireecha speech in AA, defeated non existing "neftegna"! Why wouldn't he try to defeat the real in his face "poverty" instead!
Last edited by Dawi on 08 Feb 2020, 15:06, edited 1 time in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 16948
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Selam/ » 08 Feb 2020, 15:05

The zealots said “not in my neighborhood” but Woyane thugs want to see an abattoir somewhere except in their region. The solution is simple: set an example and open one in Mekelle or convert Dedebit to slaughter house, elevating its historical importance both literally and figuratively.

Dawi wrote:
08 Feb 2020, 14:59
Selam/ wrote:
08 Feb 2020, 12:26
Well, then let’s combat the illegal trade of live animals and animal products. Even though your main focus here is donkey trade, illicit smuggling of other livestock and wildlife out of Ethiopia has been a prevalent practice for a very long time. Thousands of cattle, goats, sheep are illegally exported through the border everyday. Exotic Ethiopian cats like cheetahs, lions and tigers are being smuggled to the Middle East as we speak. So many Chinese and Nigerian illegal wildlife traders have been caught red-handed by your own Woyane government. If you think the only cure for the illegal trade is to open an abattoir in Bishoftu, you’re nuts. The thousands of cow abattoirs we already have in the country haven’t stopped the illegal trade.
Selam,

Donkeys are not exotic animals. The way you stop illicit livestock trade is by facilitating & opening up trade. Opening up state of the art abattoirs and get all the benefits including creating thousands of jobs. Locate the abattoirs in an area where religion zealots aren't running/controlling the show in a community. Maybe close to Kenya border; use Lamu port to export.

በአሁኑ ወቅት ያለው ዓመታዊ የ"ኢጃዎ" ገበያ አምስት ሚሊዮን አህዮችን መስዋዕት ማድረግን ይጠይቃል፡፡ Open up a factory or demand the Chinese to open up and process "ኢጃዎ" product to corner China's huge lucrative market. Pay pasturalists premium price to raise millions of Donkeys in the country all over and turn them to middle income.

Defending illicit Donkey and other domestic cattle trade is like proposing defending poverty! You seem to be good in that? For what? It is idiotic!

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Dawi » 08 Feb 2020, 15:15

Selam/ wrote:
08 Feb 2020, 15:05
The zealots said “not in my neighborhood” but Woyane thugs want to see an abattoir somewhere except in their region. The solution is simple: set an example and open one in Mekelle or convert Dedebit to slaughter house, elevating its historical importance both literally and figuratively.
Selam,

Woyane have the right not to have it in Axum/Mekele. Let them be! If you've a grudge against them work with PFDJ of Eritrea or rather with Issu's designated PM Dr. Abiy! :P

Chances are the Yabello's/ አራርሶ love to have it in Arussi! J-Qeerro shall have better use for Machetes! ha!ha! Have you thought of that? Have you ever thought they may have a similar attitude towards donkey abattoirs like their Kenyan kin? You didn't say they invaded starting from that area in the 16th century for nothing! Did you?

Selam/
Senior Member
Posts: 16948
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Selam/ » 08 Feb 2020, 15:44

Yes, I hold strong grudge and bitterness against Woyane thugs but you don’t need to tell me with whom I associate myself.

It’s only TPLF rats that are yearning the bishoftu abattoir in grief and loss. If Arsi wants to slaughter their scarce horses, let alone donkeys, so be it. No one has a right to stop them and I am not aware of such a request or denial other than your own evil juju. What I am seeing here is a cart running past the horse. It’s like when Woyane are idling and run out of ideas about their own region, they try to set the agendas for others, contradicting the famous reptile quote “What is Axum to wolayitta?”

Dawi wrote:
08 Feb 2020, 15:15
Selam/ wrote:
08 Feb 2020, 15:05
The zealots said “not in my neighborhood” but Woyane thugs want to see an abattoir somewhere except in their region. The solution is simple: set an example and open one in Mekelle or convert Dedebit to slaughter house, elevating its historical importance both literally and figuratively.
Selam,

Woyane have the right not to have it in Axum/Mekele. Let them be! If you've a grudge against them work with PFDJ of Eritrea or rather with Issu's designated PM Dr. Abiy! :P

Chances are the Yabello's/ አራርሶ love to have it in Arussi! J-Qeerro shall have better use for Machetes! ha!ha! Have you thought of that? Have you ever thought they may have a similar attitude towards donkey abattoirs like their Kenyan kin? You didn't say they invaded starting from that area in the 16th century for nothing! Did you?

tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by tlel » 08 Feb 2020, 15:45

Dawi,

Don't forget, Donkey has symbol, Christ used Donkey as means of transportation, bleieve me what ever is now to kill donkies has agenda behnind it. besides, 80% even of rural Ethiopia uses donkey as means of transporation. Destroying what used to is an agenda to cleanse old treasure. For example, it will boost trouism if in Oromo area improve carriages using horse. The killing of donkies is also to deprive rural Ethiopia as well. I can declare the usefullness of things in order to get rid of it or steal. For instance, in Asia Shark fins are used for health and beauty as well, and sharks are reducing at alarming rate in oceans. Sometimes greed destroys the very earth that they are campaining for screaming climate change


Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13490
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Noble Amhara » 08 Feb 2020, 15:55

Dawi wrote:
08 Feb 2020, 15:15
Selam/ wrote:
08 Feb 2020, 15:05
The zealots said “not in my neighborhood” but Woyane thugs want to see an abattoir somewhere except in their region. The solution is simple: set an example and open one in Mekelle or convert Dedebit to slaughter house, elevating its historical importance both literally and figuratively.
Selam,

Woyane have the right not to have it in Axum/Mekele. Let them be! If you've a grudge against them work with PFDJ of Eritrea or rather with Issu's designated PM Dr. Abiy! :P

Chances are the Yabello's/ አራርሶ love to have it in Arussi! J-Qeerro shall have better use for Machetes! ha!ha! Have you thought of that? Have you ever thought they may have a similar attitude towards donkey abattoirs like their Kenyan kin? You didn't say they invaded starting from that area in the 16th century for nothing! Did you?
Dawi just happens to be oromo you are very logical and wise

The savage machete carrying arsis can begin slaughtering donkeys to earn profit and leave proverty and maybe get a education :!: :idea:

Savages in the qero movement should be hired to do this job for there satanic desires

Selam/
Senior Member
Posts: 16948
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Selam/ » 08 Feb 2020, 16:14

I always confuse you with Halafi.
:lol:

Digital Weyane wrote:
08 Feb 2020, 15:49
We haven't lost one single donkey in my country Tigray, because we love our donkeys like our own children or wives.

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Dawi » 08 Feb 2020, 16:55

Noble Amhara wrote:
08 Feb 2020, 15:55
The savage machete carrying arsis can begin slaughtering donkeys to earn profit and leave proverty and maybe get a education

Savages in the qero movement should be hired to do this job for there satanic desires
Noble,

Roger that! In the name of our father Waaqayyo!

Dr. Gemechu (1st Video) of Dembidolo University, shall channel what you call Yabello's "satanic desires"!

Like other Ethiopians Oromos multi-task Religions! Right on!





Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Dawi » 08 Feb 2020, 18:15

Noble Amhara wrote:
08 Feb 2020, 17:12
Fûck ur ugly dirty Waaqa pagan god I’m not pagan i don’t honour ur satanic demons get lost
Dumb moዘerfucking nigግer! Didn't I tell you Oromos multi task Religions! :P

Watch the following and call me in the morning!


Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Revelations » 08 Feb 2020, 18:36

ኦቦ ዳዋው ፣ እንኳንም "ቶሎሳ አዱኛ" አትርፎህ እዚህ መጥተህ ብሶትህን ለማሰማት አበቃህ! ያቤሎስ ተርፏል ወይ?!

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Dawi » 08 Feb 2020, 23:06

Revelations wrote:
08 Feb 2020, 18:36
ኦቦ ዳዋው ፣ እንኳንም "ቶሎሳ አዱኛ" አትርፎህ እዚህ መጥተህ ብሶትህን ለማሰማት አበቃህ! ያቤሎስ ተርፏል ወይ?!
Rev,

Nay! I am into indigenous stuff, pagan like our friend Yabello here, prefer Waaqeffanna!

I don't think Dr. Gemechu knows what the hell he is talking about though but, what the heck? No one does; we will figure it out!

Love Irreechaa though; it is a lot of fun! For those who don't know it's like Timket, lots of water all over. :P

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: በአሁኑ ወቅት በኬንያ ከሚታረዱ አህዮች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚጋዙት እንደሆነም መረጃ እየወጣ ነው። (ሪፖርተር)

Post by Ethoash » 10 Feb 2020, 14:16

Dawi,

i was dying laughing when u post Donkey smuggling business .... in America state fighting over to get investment such as penitentiary, hospital, garbage dumb all for almighty dollar .. some even telling me with pride that they have penitentiary in their state and they get high paying job and the penitentiary support their economy because it seems everyone work there.. now when u come to backward people they kick out their opportunity to make money and employment .. i have no problem with that my beef is why not ask the villager what they want before building the የአህዬች ቄራ...

ደላላ ልኮ በየቦታው እየሄደ ሕዝብን ስብስቦ የአህዬች ቄራ ቢከፈት እነሱ ጋ ያለውን ጥቅም ማስረዳት በጣም ቀላል ነበር። እኔ ማስበው ጋምቤላ ውስጥ ቢሆን እነሱ ደንታ የሚስጣቸው አይመስለኝም ስለዚህ ኬን ያ ከሜሄድ እንተርፍ ነበር።

ሁሉም ኢንቨስተመት ሕዝቡን ተጠይቆ ብሆን የሚያዋጣ ይመስለኛል ። ምን ቸገረኝ እኛ እነሱ ኢንቨስተመቱን ካልፈለጉ የሚጎዱት ። የሚቀርባቸው እነሱ እኛ ምን አገባን። ያ ደደብ መጥቶ ደግሞ ለምን እክሱም ላይ አይሆንም ይለኛል ። አክሱም እኮ እንቢ ካለች እራሱዋን ጎዳች እንጂ ማንን ጎደኣች ። እኔ የምለው እዚያው አገራችን የአህያ ቄራ የሚቀበሉ ብሄርስቦችን ማፈላለግ ይጠቅማ ባይ ነኝ።


to Selam
....
u said wild animal export out of Ethiopia using smuggler ... and u seems u could not find answer to stop this trade.. we can stop this thread if we monetized the wild animal in to money... okay i will make it very simple let say we have 1000 elephant 1000 lion and so on... we call the villagers and we will tell them we going to monetized their wild animal and we r going to give u 100 million for keeping the wild animal alive and safe ... if one elephant lost to elephant poacher the villager will lose up to one million birr .... hence all the villager would be wild animal keeper and if they see any elephant poacher they will report ASAP ... no elephant poacher can birbe them if the villager getting 100 million budget every years for keeping the wild animal safety..

let say in that village 10,000 member we have ... we will not just give them the money we will use the money to build them a modern house that cost 100,000 birr up to one million birr and telling them to pay in installment ... or bank mortgage for next 30 years .. let say the house bank mortgage is 3000 birr and we pay the villager per month for planting tree 5000 birr and the villager pay his bank mortgage 3,000 birr and the rest of money will be paid for electricity, health insurance. life insurance and security telephone bill and all the modern housing need

by now u might get what i was saying we spend 100 million birr on villager but we going to recycle back the money when we ask for rent or mortgage of the house and all other bill they money back to us .. only to be paid for next salary for planting tree and all other activity the people engaged in..


now if other groups want to settled in this village they cant because all the land owned by government and they have to buy or lease the land from the government not only that they must build modern housing no mud house will be allowed in that village hence the number of 10,000 villager will checked by government policy... they will open school to teach the children in modern school all this can be done if we monetized the wild animal God give this people

i know i did not explain it well so i will give u one example in Kenya when they were under white colonization rule the black ask for freedom. because the white use the black as free labor in the farm and the black want to stop this the white slave master agreed to free the slave only to tax them for everything they own if they own house he will tell them to pay tax.. this and that tax in the end the white man get all their money thru tax that he pay the black people for working his filed .. the black knew it or not they were working for free because they were paying so many tax...

the same wy u pay salary up front and u take the money back by providing world class service even in remote village that u think they dont need the technology... it wold be only a matter of time they will pick up the modern way of living if u allowed them to do..

Post Reply