Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Zreal
- Member
- Posts: 486
- Joined: 15 Mar 2019, 20:33
Post
by Zreal » 07 Feb 2020, 23:27
የኢሳቱ ጋዜጠኛ እና የአብይ አህመድ ካድሬ ሲሰይ አጌኛ ኢትዮጵያዊነትን የሚያስርፍብት ቦታ ጠፍቶት እየፈለገ ነው!!

አቶ ሲሳይ ኢትዮጵያዊነት የተፋበት አማራ ሳይሆን ሌላው ነው። ስለ ኢትይጵያዊነት የአማራን ህዝብን ላስተምር ማለት ልጅ ለእናቷ አስተማረች እንደማለት ነው። ስለዚህ ኢትዮጵያዊነት የጠፋበት ቦታ ሂድና ስለኢትዮጵያዊነት አስተምር!!
Please wait, video is loading...