Page 1 of 1

እዚህም ታቦት አርግዞአል፡፡ ነርስ ይዘን ስንመለስ ይወልዳል ብለዋል አሉ ጎንደሬዎቹ (ፋርጤዎቹ)፡፡

Posted: 06 Feb 2020, 11:58
by AbebeB
ከታች በስዕሉ ላይ የምትመለከቱት ቦታ ፍልጢኖ ብሾፍቱ ባይኢሳ መርጋ የተበለ ገጠር አከባቢ ነው፡፡ ከጎንደር ማርያም በእራይ መርታን ነው የመጣነው ብለው ቤተ ክርስቲያን ለመስራት ምልክት አስቀምጠው ሄደዋል፡፡ መሬት ወረራው በሰፊው ቀጥሏል፡፡



እዚህ ደግሞ ቦሌ (ለሚ) የተባለ አካባቢ ነው፡፡ ታቦት ከሰማይ ሊወርድ ሲል በቄሮ ቢሊሱማ ኦሮሞ ራዕይ ታይቶ ኖሮ ሰማይ ላይ ተመትቶ መሬት ላይ ሳያርፍ ወደመጣበት ተመለሰ፡፡ ቄሮ የተባለው ፀረ-ሌባ ገና ጉድ ይሰራል፡፡