Page 1 of 1

ሰበር ዜና:የዓረና ኣባል የሆነው ሃ/ኪሮስ ታፈረ ዛሬ በውቕሮ ፖሊሲች ታስረዋል ። ህወሓት በትግራይ ውስጥ የዓረና ኣባሎች እያሳደደች ነው ።

Posted: 06 Feb 2020, 11:10
by Hameddibewoyane
ከወያኔ ፍትሓዊ ምርጫ እና ዲሞክራሲያዊ ኣስተዳደር መጠበቅ ከእባብ እንቁላል እርግብ ይፈለፈላል ብሎ ከመጠበቅ ኣይተናነስም።