ለሚመለከተው ሁሉ: አዲስ አበባ ላይ ምንም ሥራ ቀጣሪ የለም: ፕሮፓጋንዳችሁን አቁሙ :: በዜሮ ዓመት ልምድ የሚቀጥር የለም:: ርምጃ ያስፈልጋል!!
Posted: 04 Feb 2020, 14:27
የወያኔ የትምህርት ፖሊሲ የሚለው ለሳይንስ 70% : ለሶሻል ሳይንስ ደሞ 30% ነበር:: ለሳይንስ የሚሆን ሥራ ግን የለም :: አብዛኛው ተመራቂ እንጂነር በመሆኑ: ቀጣሪ የለውም:: ባለስልጣኖች : አብይን ጨምሮ ይህን የማስታወቂያ ዝርዝር ማየት መቻል አለባቸው:: በዜሮ ዓመት ልምድ የሚቀጥር መስርያ ቤት ወይም የግል ተቋም የለም:: አገሪቱ የግለሰብ ሆናለች ማለት ይቻላል:: የሚወጣው የስራ ማስታወቂያ ከ 5-8 ዓመት የስራ ልምድ ላላቸው ነው:: ይህ ደሞ በፊት ደህና ቦታ የያዙት ሰዎች ከቦታ ቦታ እንዲንሸራሸሩ ይረዳል እንጂ : ለመደበኛው ሥራ አጥ ምንም አልፈጠረም::
ወያኔ ጥሎት የሄደው አሻራ አሁንም አለ::: ወያኔ ለመቅጠር ሲፈልግ: የሚመርጠው ለወያኔ አጎብዳጅ ለሆኑ ብቻ ነበር:: ባብዛኛው ትግሬዎችንና ደጋፊውን ብቻ ነበር ሲያጉር የነበረው:: ይህ እንዲቀጥል ፈፅሞ አንፈልግም:: ልንታገስም አንችልም:: ትግሬዎች ተባረው ሌላው መግባት አለበት::
መንግስት በጣም ሊያስብበት የሚገባው ነገር ደሞ: ብዙዎቹ መስርያ ቤቶች ለዲፕሎማ እንጂ ለዲግሪ ማስታወቂያ አያወጡም:: ለዲፕሎማ ማስታወቂያ ቢያወጡና: አንድ የዲግሪ ተመራቂ ብቁ ነኝ ብሎ ቢሄድ: ይመልሱታል:: ለምን ሲባሉ:”over qualification ” ነው ይላሉ:: ምን ማለት ነው ይህ?
እንደ እኔ ከሆነ እነዚህ ርምጃዎች እንድወሰዱ ያስፈልጋል እላለሁ:
(፩ ) ከበላይ አካል ማንኛውም መስርያ ቤት በዜሮ ዓመት እንዲቀጥር ግዴታ እንዲጣልበት መደረግ አለበት
(፪ ) በዘመድ የሚሰራው ሥራ : አገሪቷን ባፍጢሟ ሳይደፋት ርምጃ ይወሰድ
(፫ )ሌላው አማራጭ ልክ እንደደርግ :ሁሉም ሰራተኛ እኩል ደሞዝ(ዝቅተኛም ቢሆን ) እንዲከፈል አርጎ ሁሉንም ሥራ አጥ መቅጠር::
ማን ተቀጥሮ ማን ይቀራል?
ይህንን ለማሳየት የስራ አጥ ቁጥሩን በቪድዮ ለሚቀጥለው እለጥፈዋለሁ::
ወያኔ ጥሎት የሄደው አሻራ አሁንም አለ::: ወያኔ ለመቅጠር ሲፈልግ: የሚመርጠው ለወያኔ አጎብዳጅ ለሆኑ ብቻ ነበር:: ባብዛኛው ትግሬዎችንና ደጋፊውን ብቻ ነበር ሲያጉር የነበረው:: ይህ እንዲቀጥል ፈፅሞ አንፈልግም:: ልንታገስም አንችልም:: ትግሬዎች ተባረው ሌላው መግባት አለበት::
መንግስት በጣም ሊያስብበት የሚገባው ነገር ደሞ: ብዙዎቹ መስርያ ቤቶች ለዲፕሎማ እንጂ ለዲግሪ ማስታወቂያ አያወጡም:: ለዲፕሎማ ማስታወቂያ ቢያወጡና: አንድ የዲግሪ ተመራቂ ብቁ ነኝ ብሎ ቢሄድ: ይመልሱታል:: ለምን ሲባሉ:”over qualification ” ነው ይላሉ:: ምን ማለት ነው ይህ?
እንደ እኔ ከሆነ እነዚህ ርምጃዎች እንድወሰዱ ያስፈልጋል እላለሁ:
(፩ ) ከበላይ አካል ማንኛውም መስርያ ቤት በዜሮ ዓመት እንዲቀጥር ግዴታ እንዲጣልበት መደረግ አለበት
(፪ ) በዘመድ የሚሰራው ሥራ : አገሪቷን ባፍጢሟ ሳይደፋት ርምጃ ይወሰድ
(፫ )ሌላው አማራጭ ልክ እንደደርግ :ሁሉም ሰራተኛ እኩል ደሞዝ(ዝቅተኛም ቢሆን ) እንዲከፈል አርጎ ሁሉንም ሥራ አጥ መቅጠር::
ማን ተቀጥሮ ማን ይቀራል?
ይህንን ለማሳየት የስራ አጥ ቁጥሩን በቪድዮ ለሚቀጥለው እለጥፈዋለሁ::