Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የተምቤን ህወሓት አባል ከአድዋ ህወሓት አባል ጋር ሲነጻጸር!!!!

Post by Hameddibewoyane » 04 Feb 2020, 14:00

ከላይ እስከታች የህወሓት ደጋፊዎች "ወይዘሮ ፈትለወርቅ (ሞንጆሪኖ)እንዴት ከፌደራል መንግሥት ትባረራለች? የትግራይ ህዝብን ለማነበርከክ ነው" እያሉ ይዘላብዳሉ።እስኪ መቼም እናንተጋ ሆድ እንጂ ህሊና የለም እቺ የምትመለከትዋት የተምቤን ተወላጅ የሆነች ከ ሞንጆሪኖ እኩል በትጥቅ ትግል ተሳትፋ ሞንጆሪኖ ከነዘርማንዘርዋ የሃብትና የስልጣን ተራራ ስትወጣ እቺ እህት ግን ጎዳና ላይ ተጥላ የምትበላው ስታጣ። እንዴት አንድ ከናንተ ህሊና ያለው ሰው ይጠፋል ስለዚች የሚናገር? እንደነሱ ትዝረፍ እያልኩ አይደለም ሆኖም የምትተዳደርበት ስራ እንዴት አልተፈጠረላትም? ወይስ እንዲህ እንድትሆን የተፈረደባት የስብሐት ነጋ ቤተሰብ ባለሞሆንዋ ይሆን?

wegri
Member
Posts: 913
Joined: 23 Feb 2013, 05:49

Re: የተምቤን ህወሓት አባል ከአድዋ ህወሓት አባል ጋር ሲነጻጸር!!!!

Post by wegri » 04 Feb 2020, 14:14

Hameddibewoyane wrote:
04 Feb 2020, 14:00
ከላይ እስከታች የህወሓት ደጋፊዎች "ወይዘሮ ፈትለወርቅ (ሞንጆሪኖ)እንዴት ከፌደራል መንግሥት ትባረራለች? የትግራይ ህዝብን ለማነበርከክ ነው" እያሉ ይዘላብዳሉ።እስኪ መቼም እናንተጋ ሆድ እንጂ ህሊና የለም እቺ የምትመለከትዋት የተምቤን ተወላጅ የሆነች ከ ሞንጆሪኖ እኩል በትጥቅ ትግል ተሳትፋ ሞንጆሪኖ ከነዘርማንዘርዋ የሃብትና የስልጣን ተራራ ስትወጣ እቺ እህት ግን ጎዳና ላይ ተጥላ የምትበላው ስታጣ። እንዴት አንድ ከናንተ ህሊና ያለው ሰው ይጠፋል ስለዚች የሚናገር? እንደነሱ ትዝረፍ እያልኩ አይደለም ሆኖም የምትተዳደርበት ስራ እንዴት አልተፈጠረላትም? ወይስ እንዲህ እንድትሆን የተፈረደባት የስብሐት ነጋ ቤተሰብ ባለሞሆንዋ ይሆን?
ልክ ብለሃል፡ በጣም ይሚያሳዝን ነገር ነው። የ ኣድዋ ተወላጅ ካልሆንክ ኋላ ትቀራለህ። ኣሳዛኝ! :twisted:

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: የተምቤን ህወሓት አባል ከአድዋ ህወሓት አባል ጋር ሲነጻጸር!!!!

Post by Ejersa » 04 Feb 2020, 14:39

እቺም አለች :mrgreen: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:
Hameddibewoyane wrote:
04 Feb 2020, 14:00
ከላይ እስከታች የህወሓት ደጋፊዎች "ወይዘሮ ፈትለወርቅ (ሞንጆሪኖ)እንዴት ከፌደራል መንግሥት ትባረራለች? የትግራይ ህዝብን ለማነበርከክ ነው" እያሉ ይዘላብዳሉ።እስኪ መቼም እናንተጋ ሆድ እንጂ ህሊና የለም እቺ የምትመለከትዋት የተምቤን ተወላጅ የሆነች ከ ሞንጆሪኖ እኩል በትጥቅ ትግል ተሳትፋ ሞንጆሪኖ ከነዘርማንዘርዋ የሃብትና የስልጣን ተራራ ስትወጣ እቺ እህት ግን ጎዳና ላይ ተጥላ የምትበላው ስታጣ። እንዴት አንድ ከናንተ ህሊና ያለው ሰው ይጠፋል ስለዚች የሚናገር? እንደነሱ ትዝረፍ እያልኩ አይደለም ሆኖም የምትተዳደርበት ስራ እንዴት አልተፈጠረላትም? ወይስ እንዲህ እንድትሆን የተፈረደባት የስብሐት ነጋ ቤተሰብ ባለሞሆንዋ ይሆን?

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: የተምቤን ህወሓት አባል ከአድዋ ህወሓት አባል ጋር ሲነጻጸር!!!!

Post by pushkin » 04 Feb 2020, 14:58

Ejersa wrote:
04 Feb 2020, 14:39
እቺም አለች :mrgreen: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:
Hameddibewoyane wrote:
04 Feb 2020, 14:00
ከላይ እስከታች የህወሓት ደጋፊዎች "ወይዘሮ ፈትለወርቅ (ሞንጆሪኖ)እንዴት ከፌደራል መንግሥት ትባረራለች? የትግራይ ህዝብን ለማነበርከክ ነው" እያሉ ይዘላብዳሉ።እስኪ መቼም እናንተጋ ሆድ እንጂ ህሊና የለም እቺ የምትመለከትዋት የተምቤን ተወላጅ የሆነች ከ ሞንጆሪኖ እኩል በትጥቅ ትግል ተሳትፋ ሞንጆሪኖ ከነዘርማንዘርዋ የሃብትና የስልጣን ተራራ ስትወጣ እቺ እህት ግን ጎዳና ላይ ተጥላ የምትበላው ስታጣ። እንዴት አንድ ከናንተ ህሊና ያለው ሰው ይጠፋል ስለዚች የሚናገር? እንደነሱ ትዝረፍ እያልኩ አይደለም ሆኖም የምትተዳደርበት ስራ እንዴት አልተፈጠረላትም? ወይስ እንዲህ እንድትሆን የተፈረደባት የስብሐት ነጋ ቤተሰብ ባለሞሆንዋ ይሆን?


Follower
Member
Posts: 2303
Joined: 16 Feb 2013, 01:19

Re: የተምቤን ህወሓት አባል ከአድዋ ህወሓት አባል ጋር ሲነጻጸር!!!!

Post by Follower » 04 Feb 2020, 17:27

ኣብ ኢትዮጵያ ፡ክርዳድ፡ቀን ጂብ፡ሌባ ናይ ኣይ ዓጋመ መለለዪ ኮይነን ኣለዋ።

Digital Weyane
Member+
Posts: 9833
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የተምቤን ህወሓት አባል ከአድዋ ህወሓት አባል ጋር ሲነጻጸር!!!!

Post by Digital Weyane » 04 Feb 2020, 21:29

ኡኛ የአድዋ ተወላጆች ከተቀረው የትግራይ ህዝብ ስንነፃፀር የላቀ አዕምሮአዊ ብቃትና የመምራት ችሎታ አለን። ብልህ አዕምሮና አስገራሚ ከፍተኛ የፈጠራ ችሎታ የታደልን ወርቅ ህዝብ ነን። ሰፊው የትግራይ ህዝብ ይህንን በደምብ ያውቀዋል። ለዚህም ነው ኢትዮጵያ ላለፉት 27 አመታት በአድዋ ተወላጆች ብቻ የተመራችው። ለሙሳሌ ኡዚህ መረጃ ፎሩም ላይ ተቀጥረን የምንሰራ ዲጂታል ወያኔዎች በሙሉ የአድዋ ተወላጆች ነን። ወያናይ ዎንድሜ አዋሽ ድንቅ የፈጠራ ችሎታው ተጠቅሞ 27 ኒክኔሞች ይዞ ከኤርትራውያን ጋር ሲዋጋ የሚውልና የሚያድር ብርቅየ የአድዋ ልጅ ነው።









Post Reply