የአንበጣ መንጋ በቤተ-መንግስት (አንድነት ፓርክ) አካባቢ ጥቃት ጀመረ!!
Posted: 03 Feb 2020, 06:47
የአንበጣ መንጋ በቤተ-መንግስት (አንድነት ፓርክ) አካባቢ ጥቃት ጀመረ!!
የአንበጣ መንጋ በቤተ-መንግስት (አንድነት ፓርክ) የሚገኙ ኮረሪማ፣ ጤናዳም፣ ዝንጅብል፣ ሽንጉርትና የመሳሰሉ ተክሎች ላይ እያንዣበበ በመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የፓርላማ ፕሮግራማቸውን ሰርዘው አንበጣ የማባረር ዘመቻውን እያስተባበሩ ነው።
ምንጭ:- ዋልታ ቲቪ።