Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4592
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

የሳምንቱ ስፖርት : ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲዳማን 6-2 በማሸነፍ መሪነቱን ይዟል:: ኢትዮጵያ በሴቶች ብሩንድን 7-0 እየመራች ነው

Post by Abaymado » 02 Feb 2020, 10:34

ሲዳማ ባለፈው ዋልዋሎ አዲግራትን 5-0 አሸንፎ ነበር : አሁን የተገላቢጦሽ ሆኗል::
መቀሌ በጅማ 1-0 ተሸንፏል::
ፋሲል ነገ ጫዋታ እንዳለው ሆኖ :
ጊዮርጊስ ....23
መቀሌ .... 22
ፋሲል..... 19
እየተከተሉ ነው ::