Page 1 of 1

ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 02:00
by Horus
ለምሳሌ ይህን አስተወሉ ፤

እጅግ ወብና ድንቅ የሆነው የፈረስ ባህላችን እነ ጉግስ፣ ሶምሶማ፣ ስግር ሊረሱ ነበር ፤ አሁን እየተነሱ ነው !

የገና ጨዋታችን አንቃት ቀስ በቀስ እየተመለሰ ነው !

የኩስ፣ የዝላይ ጨዋታ ገና አልተነሳም

ትልቁ እንዞሪቴ ሆያ ሆዬ በትንሹ እየተነሳ ነው !

የሴቶች ኢምር ኢምር ትንሽ እየተነሳ ነው !!

አዳብና ገና ነው ።

በመላ ሸዋ የፈረስ ባህል እያበበ ነው ሰባት ቤት አገውን ጨምሮ

በታሪክ ያጭበር ፈረሰኛ ይባል ነበር ። ልብ በሉ አጭበር ሰሜን ጉራጌ ነው ! አጨፈር ፣ አቸፈር ደቡብ ጎጃም ነው !!

እዚህ ላይ ነው የጋፋት አሻራ የምታገኙት !!!

ታሪክ አይሞትም !!!




Re: የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳ ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 02:23
by Horus

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 02:56
by Horus

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 03:02
by Horus

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 03:17
by TGAA
Loving your culture while inviting all Ethipians to enjoy it is as Ethipians as ketfo and Doro wet. It is determental when it used to fence and exclude others . Gurages are the epitome of the former while the tribalist Oromos are the example of the latter. Kerr Horus!

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 03:52
by Horus
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 03:52
by Horus
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 03:52
by Horus
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 03:52
by Horus
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 03:52
by Horus
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ዝም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 04:10
by TGAA
The true Ethiopian nationalism is decipherable only to those who captured it's essence. For us as to what it is no explanation is needed. We read each other like a book no matter where we cometh from.

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Posted: 01 Feb 2020, 04:18
by Horus
TGAA wrote:
01 Feb 2020, 04:10
The true Ethiopian nationalism is decipherable only to those who captured it's essence. For us as to what it is no explanation is needed. We read each other like a book no matter where we cometh from.
YES !! Here is what I am talking about !!