Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 02:00
ለምሳሌ ይህን አስተወሉ ፤
እጅግ ወብና ድንቅ የሆነው የፈረስ ባህላችን እነ ጉግስ፣ ሶምሶማ፣ ስግር ሊረሱ ነበር ፤ አሁን እየተነሱ ነው !
የገና ጨዋታችን አንቃት ቀስ በቀስ እየተመለሰ ነው !
የኩስ፣ የዝላይ ጨዋታ ገና አልተነሳም
ትልቁ እንዞሪቴ ሆያ ሆዬ በትንሹ እየተነሳ ነው !
የሴቶች ኢምር ኢምር ትንሽ እየተነሳ ነው !!
አዳብና ገና ነው ።
በመላ ሸዋ የፈረስ ባህል እያበበ ነው ሰባት ቤት አገውን ጨምሮ
በታሪክ ያጭበር ፈረሰኛ ይባል ነበር ። ልብ በሉ አጭበር ሰሜን ጉራጌ ነው ! አጨፈር ፣ አቸፈር ደቡብ ጎጃም ነው !!
እዚህ ላይ ነው የጋፋት አሻራ የምታገኙት !!!
ታሪክ አይሞትም !!!
Last edited by
Horus on 01 Feb 2020, 02:37, edited 2 times in total.
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 02:23
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 02:56
Last edited by
Horus on 01 Feb 2020, 03:17, edited 1 time in total.
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 03:02
-
TGAA
- Member+
- Posts: 5747
- Joined: 07 Apr 2019, 20:34
Post
by TGAA » 01 Feb 2020, 03:17
Loving your culture while inviting all Ethipians to enjoy it is as Ethipians as ketfo and Doro wet. It is determental when it used to fence and exclude others . Gurages are the epitome of the former while the tribalist Oromos are the example of the latter. Kerr Horus!
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 03:52
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 03:52
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 03:52
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 03:52
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 03:52
TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ዝም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!
-
TGAA
- Member+
- Posts: 5747
- Joined: 07 Apr 2019, 20:34
Post
by TGAA » 01 Feb 2020, 04:10
The true Ethiopian nationalism is decipherable only to those who captured it's essence. For us as to what it is no explanation is needed. We read each other like a book no matter where we cometh from.
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40067
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 01 Feb 2020, 04:18
TGAA wrote: ↑01 Feb 2020, 04:10
The true Ethiopian nationalism is decipherable only to those who captured it's essence. For us as to what it is no explanation is needed. We read each other like a book no matter where we cometh from.
YES !! Here is what I am talking about !!