Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by Horus » 01 Feb 2020, 02:00

ለምሳሌ ይህን አስተወሉ ፤

እጅግ ወብና ድንቅ የሆነው የፈረስ ባህላችን እነ ጉግስ፣ ሶምሶማ፣ ስግር ሊረሱ ነበር ፤ አሁን እየተነሱ ነው !

የገና ጨዋታችን አንቃት ቀስ በቀስ እየተመለሰ ነው !

የኩስ፣ የዝላይ ጨዋታ ገና አልተነሳም

ትልቁ እንዞሪቴ ሆያ ሆዬ በትንሹ እየተነሳ ነው !

የሴቶች ኢምር ኢምር ትንሽ እየተነሳ ነው !!

አዳብና ገና ነው ።

በመላ ሸዋ የፈረስ ባህል እያበበ ነው ሰባት ቤት አገውን ጨምሮ

በታሪክ ያጭበር ፈረሰኛ ይባል ነበር ። ልብ በሉ አጭበር ሰሜን ጉራጌ ነው ! አጨፈር ፣ አቸፈር ደቡብ ጎጃም ነው !!

እዚህ ላይ ነው የጋፋት አሻራ የምታገኙት !!!

ታሪክ አይሞትም !!!



Last edited by Horus on 01 Feb 2020, 02:37, edited 2 times in total.


Horus
Senior Member+
Posts: 40067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by Horus » 01 Feb 2020, 02:56

Last edited by Horus on 01 Feb 2020, 03:17, edited 1 time in total.


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by TGAA » 01 Feb 2020, 03:17

Loving your culture while inviting all Ethipians to enjoy it is as Ethipians as ketfo and Doro wet. It is determental when it used to fence and exclude others . Gurages are the epitome of the former while the tribalist Oromos are the example of the latter. Kerr Horus!

Horus
Senior Member+
Posts: 40067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by Horus » 01 Feb 2020, 03:52

TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

Horus
Senior Member+
Posts: 40067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by Horus » 01 Feb 2020, 03:52

TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

Horus
Senior Member+
Posts: 40067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by Horus » 01 Feb 2020, 03:52

TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

Horus
Senior Member+
Posts: 40067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by Horus » 01 Feb 2020, 03:52

TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ስም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

Horus
Senior Member+
Posts: 40067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by Horus » 01 Feb 2020, 03:52

TGAA፣
እኛ ይህን ባህሪ አስበንበት ያገኘው ወይም ዝም ብሎ የያዝነው ይሁን መልሱን አላቀውም፤ ግን እጅግ ደስ የሚለኝ ፣ እጅግ የሚያኮራኝ ሳይኮሎጂ ነው ። በኢትዮጵያዊነቱ ተጠርጥሮ ኩሩር ጉራጌ ነኝ የሚል የለም ። ጉራጌ በጉራጌነቱ የሚኮራው ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ማለት ደሞ ልክ እንደ ራሱ ኢትዮጵያን የሚወዱ ብቻ ሳይሆን ለሷም የሚሞቱትን ሌላ ጎሳዎችን እጅግ ነው ምንወዳቸው!! ይህ ነው አንድ ሕዝብ፣ ወንድማማች ሕዝብ መሆን ማለት !!!

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by TGAA » 01 Feb 2020, 04:10

The true Ethiopian nationalism is decipherable only to those who captured it's essence. For us as to what it is no explanation is needed. We read each other like a book no matter where we cometh from.

Horus
Senior Member+
Posts: 40067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ፤ የብሄር ጥያቄ የካልቸር ጉዳይ ነው፤ የጎሳን ስራ ፖለቲካ የሚያረጉ ሌቦች ናቸው

Post by Horus » 01 Feb 2020, 04:18

TGAA wrote:
01 Feb 2020, 04:10
The true Ethiopian nationalism is decipherable only to those who captured it's essence. For us as to what it is no explanation is needed. We read each other like a book no matter where we cometh from.
YES !! Here is what I am talking about !!



Post Reply