Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Ethio 360: ድኩማኖቹ ሌላው ተዋግቶላቸው እነርሱ ስልጣን ላይ ጉብ ማለት ነው የሚሹት። መለስ ዜናዊ የአማራን ብሮክራት፣ የኦሮሞን ጀነራሎች አሸንፈን መጣን አያደል ያለው?

Post by AbebeB » 31 Jan 2020, 17:49

ድኩማኖቹ ሌላው ተዋግቶላቸው እነርሱ ስልጣን ላይ ጉብ ማለት ነው የሚሹት። መለስ ዜናዊ የአማራን ብሮክራት፣ የኦሮሞን ጀነራሎች አሸንፈን መጣን አያደል ያለው?


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: Ethio 360: ድኩማኖቹ ሌላው ተዋግቶላቸው እነርሱ ስልጣን ላይ ጉብ ማለት ነው የሚሹት። መለስ ዜናዊ የአማራን ብሮክራት፣ የኦሮሞን ጀነራሎች አሸንፈን መጣን አያደል ያለው?

Post by AbebeB » 31 Jan 2020, 18:07

AbebeB wrote:
31 Jan 2020, 17:49
ድኩማኖቹ ሌላው ተዋግቶላቸው እነርሱ ስልጣን ላይ ጉብ ማለት ነው የሚሹት። መለስ ዜናዊ የአማራን ብሮክራት፣ የኦሮሞን ጀነራሎች አሸንፈን መጣን አያደል ያለው?
ሼክ አላሚዲም ጋምቤላ ላይ ከአውሮፕላን ወርዶ: ወይ አይሰሩ ወይ አያሰሩ ያለው እነዚሁኑ ድኩማን ነበር አይደል?

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: Ethio 360: ድኩማኖቹ ሌላው ተዋግቶላቸው እነርሱ ስልጣን ላይ ጉብ ማለት ነው የሚሹት። መለስ ዜናዊ የአማራን ብሮክራት፣ የኦሮሞን ጀነራሎች አሸንፈን መጣን አያደል ያለው?

Post by Dawi » 31 Jan 2020, 20:03

AbebeB wrote:
31 Jan 2020, 18:07
AbebeB wrote:
31 Jan 2020, 17:49
ድኩማኖቹ ሌላው ተዋግቶላቸው እነርሱ ስልጣን ላይ ጉብ ማለት ነው የሚሹት። መለስ ዜናዊ የአማራን ብሮክራት፣ የኦሮሞን ጀነራሎች አሸንፈን መጣን አያደል ያለው?
ሼክ አላሚዲም ጋምቤላ ላይ ከአውሮፕላን ወርዶ: ወይ አይሰሩ ወይ አያሰሩ ያለው እነዚሁኑ ድኩማን ነበር አይደል?

ሼኩ ኦባንግን ማለቱ ነው? እሱ ና (ዘመዶቹ) ዘረኛ ሳይሆን ሰው ነው።

"ሸኔ" ግን እንዳለፈው "ኢሕአደግ" የባንክ ጭምር ዋና ሌባ ነው።

ምኑ ላይ ነው ስተቱ? ሁሉ ኦነግ ከሚወገዝ ተገንጣይ ፅንፈኛው ሥራው ቢገለፅ?

አማራም አዲሳባም ሌላውም ሰልፍ ትተው ፅንፈኛው "ሸኔ" ላይ ያተኩራሉ፤

አንተን ኤርሚያስ ያለው ያባነነህ የምትጋልበው ፈረስን ማጣቱ ስለታዬህ ነው። እድሜህ ሊያጥር ነው!ይገባናል!

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: Ethio 360: ድኩማኖቹ ሌላው ተዋግቶላቸው እነርሱ ስልጣን ላይ ጉብ ማለት ነው የሚሹት። መለስ ዜናዊ የአማራን ብሮክራት፣ የኦሮሞን ጀነራሎች አሸንፈን መጣን አያደል ያለው?

Post by AbebeB » 31 Jan 2020, 23:18

Dawi wrote:
31 Jan 2020, 20:03
AbebeB wrote:
31 Jan 2020, 18:07
AbebeB wrote:
31 Jan 2020, 17:49
ድኩማኖቹ ሌላው ተዋግቶላቸው እነርሱ ስልጣን ላይ ጉብ ማለት ነው የሚሹት። መለስ ዜናዊ የአማራን ብሮክራት፣ የኦሮሞን ጀነራሎች አሸንፈን መጣን አያደል ያለው?
ሼክ አላሚዲም ጋምቤላ ላይ ከአውሮፕላን ወርዶ: ወይ አይሰሩ ወይ አያሰሩ ያለው እነዚሁኑ ድኩማን ነበር አይደል?
ሼኩ ኦባንግን ማለቱ ነው? እሱ ና (ዘመዶቹ) ዘረኛ ሳይሆን ሰው ነው።
"ሸኔ" ግን እንዳለፈው "ኢሕአደግ" የባንክ ጭምር ዋና ሌባ ነው።
ምኑ ላይ ነው ስተቱ? ሁሉ ኦነግ ከሚወገዝ ተገንጣይ ፅንፈኛው ሥራው ቢገለፅ?
አማራም አዲሳባም ሌላውም ሰልፍ ትተው ፅንፈኛው "ሸኔ" ላይ ያተኩራሉ፤
አንተን ኤርሚያስ ያለው ያባነነህ የምትጋልበው ፈረስን ማጣቱ ስለታዬህ ነው። እድሜህ ሊያጥር ነው!ይገባናል!
ደዌ
ዝባዝንኬ ተውና ይኅን ስማ፡፡
አቻምየለህ እኛ ቆማጦች አ|ይደለንም ይላል፡፡ እባክህ ንገረው፤ ታዲያ ይሕን ስሜን ተቀብዬ መኖሬ ስህተት ነው ልትለኝ ነው ብለህ ጠይቀው፡፡
ለነገሩ እርሱ ከእውቀት ነጻ ስለሆነ እንዲህ አለ እንጂ አማሮች አይክዱትም፡፡

Post Reply