Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40005
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 31 Jan 2020, 02:09
ሌባ ባይኖር ዱካ አይፈጠርም ነበር ።
መረራ ባይኖር የጃዋር ሌብነት አይኖርም ነበር ።
ጎሳ ባይኖር የኢትዮጵያዊነት ዋጋ አይታወቅም ነበር ።
ጃዋር ባይኖር የዜግነት ጥቅም አይታወቅም ነበር ።
ጃል ማሮ ባይኖር ሽፍታ ምን እንደ ሆነ አናውቅም ነበር
ሕጋአልባ መንጋ ሃሳቤ ባይኖር ብርቱካን መደቅሳ አትኖርም ነበር ።
ሌላም
ሌላም
Last edited by
Horus on 31 Jan 2020, 03:09, edited 4 times in total.
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40005
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 31 Jan 2020, 02:22
እዚህ የምለውን ነገር ለመከታተል እጅግ ዘመናዊ ህሳቤና ኢንተለጀንስ ይጠይቃል !! ኬር !!
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40005
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 31 Jan 2020, 02:35
ቴክኖሎጂ የማይገባቸው ሌቦች ይያዛሉ
ጃዋር ሆዱን ወጥሮ የማያወቀውን ቴክኖሎጂ ነው ለምስረቅ የሚሞክረው ! ቃሊቲ ይወርዳአል
ያ የሚኢሶን ፈሪ ፕሮፌሰር ነኝ ሲል ሲፎከስ ያለም እውቀት እድገት እንኳን ማይከታተል ሆዳም .... ተያዘ
ሕግ ምን እንደ ሆነ ማያቅ ፕሮፌሰር የኦሮሞ ማፈሪያ !!!
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40005
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 31 Jan 2020, 02:59
የመረራን ቦቅቧቋ ቢቢሲ ከሰሙ በኋላ ኢዜማን አለማድነቅ አይቻልም ። አቢይም የሚወዳቸው ለዚህ ይመስለኛል ። ኢዜማኮ አንዳርጋቸው ጽጌን ሚያክል መሪ ለምርጫ ያላቀረበው በዜግነት ሳቢያ ነው ። ኢትዮጵያ አንድ የእንግሊዝ ዜጋ አበሻ በአገሯ ፖለቲካ እንዲኖር ብትፈቅድ ዛሬ አንዲን አዲሳባ እናየው ነበር ።
ይህን የማያይ ሌባ ጎሰኛ መረራ ወጃዋር ናቸው ዛሬ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰዕሎች ። ትራጂክ ህፍረት !!!
-
tlel
- Member
- Posts: 1559
- Joined: 28 Dec 2019, 14:24
Post
by tlel » 02 Feb 2020, 00:43
Horus wrote: ↑31 Jan 2020, 02:09
ሌባ ባይኖር ዱካ አይፈጠርም ነበር ።
መረራ ባይኖር የጃዋር ሌብነት አይኖርም ነበር ።
ጎሳ ባይኖር የኢትዮጵያዊነት ዋጋ አይታወቅም ነበር ።
ጃዋር ባይኖር የዜግነት ጥቅም አይታወቅም ነበር ።
ጃል ማሮ ባይኖር ሽፍታ ምን እንደ ሆነ አናውቅም ነበር
ሕጋአልባ መንጋ ሃሳቤ ባይኖር ብርቱካን መደቅሳ አትኖርም ነበር ።
ሌላም
ሌላም
በሰው ሂወት ላይ deliberate action/reacation, cause and effect የዚህ አይነት ሎጂክ አደጋ ነው እንደ ኢትዮዺያ ኣይነት ኣገር። በሰው ሂወት ላይ በድንገት የሚፈጠር ወይም ለማጥቃት ቢሆን ነው እንጂ ህዝብን ኣደጋ ላይ የሚጥል ህይወት ላይ የደላ ይመስል ቁማር መቆመር ነው።