የጎሳ ፌዴሬሽን የሚባለው ተረት እየፈራረሰ ነው፤ አማራና ደቡብ በዜጋ መንግስት ላይ ውይይት መጀመር ግድ ይላቸዋል !!
Posted: 29 Jan 2020, 00:04
ያልኮልና የድራግ ሱስ እንደ ማለት ነው። ለ30 አመት በትግሬ ስር ያለሰራውና የቀን ጅቦች መሳሪያ የነበረው አሁን አዲስ ጠርሙስ ውስጥ ስለገባ አዲስ መንግስት ሊሆን ከቶም አይችልም ። ኢትዮጵያ ከትግሬ ቀውስ ወደ ኦሮሞ ቀውስ ነው የተሸጋገረችው ።
አሁን አማራ ዝም ብሎ ከንቱ መግለጫ ማዥጎድዱን ትቶት ፣ ይህን የድንቁርን ህሳቤ የሆነውን ጎሳ ፌዴሬሽንን በማፍረስ መቆሚያ ያለው የዜጎች ፌዴራል መንግስት ከሚፈልጉት ጋር አዝቸኳይ ወይይት መጀመር ግድ ይለዋል።
በቃ የጎሳ ድራማ መድረሻውን ፣ ፍጻሜውን መላ የኢትዮጵያ ሕዝብ አይቶታል ። ከዚህ የትም ፈቀቅ አይልም ። የሚቀጥለው አገር አቀፍ የርስ በርስ ጦርነት ነው።
የጎሳ ፌዴሬሽን ሞቶ በእሬሳው መከርፋት ነው አገሪቷ እየታመሰች ያልቸው።
አሁን አማራ ዝም ብሎ ከንቱ መግለጫ ማዥጎድዱን ትቶት ፣ ይህን የድንቁርን ህሳቤ የሆነውን ጎሳ ፌዴሬሽንን በማፍረስ መቆሚያ ያለው የዜጎች ፌዴራል መንግስት ከሚፈልጉት ጋር አዝቸኳይ ወይይት መጀመር ግድ ይለዋል።
በቃ የጎሳ ድራማ መድረሻውን ፣ ፍጻሜውን መላ የኢትዮጵያ ሕዝብ አይቶታል ። ከዚህ የትም ፈቀቅ አይልም ። የሚቀጥለው አገር አቀፍ የርስ በርስ ጦርነት ነው።
የጎሳ ፌዴሬሽን ሞቶ በእሬሳው መከርፋት ነው አገሪቷ እየታመሰች ያልቸው።