"የልጆቹ ጉዳይ" ብልፅግናን ለማስጠላት ኦነግ እንደጠለፋቸው እንመንና በሐገራችን ያለው በየቦታው የሚታየው የሰልፈኛ ብዛት የሥራጥነት ችግር መሆኑ ይታየኛል ። ጉድ እኮ ነው!
አብይ ዝም ያለው ወዶ አይደለም፣ ጽንፈኞቹን ባጭር ጊዜ "ማስተፋት" አልቻለም፣ ትንሽ እያስጮሀቸው እንደሆነ ግን ከልፍለፋቸው ዲሲ ጭምር እያየን እኮ ነው። (ፕሮፌሰር ህዝቄል ጋቢሳ እና ጸጋዮ አራርሳን ከታች አዳምጡ)
ቢጨንቀውም ይሆናል ኢሳይያስ ጋ የሄደው፣ እሱ ብዙ ብዙ ብልሐቶች ያውቃል፣ "ኮንቴይነር" መክተት የመሳሰሉትን፣
ካልሆነ በአጠቃላይም ምርጫን ሰርዞ እንደኤርትራ ሰላም መፍጠር፤ የኤርትራ ሕዝብ እኮ ከሞላ ጎደል ሻቢያን ሕግ ባለማስከበር አያማውም፤
ፅንፈኞች እኮ ጥሬ አራቸውን መንግሥት ላይ አሩበት። የኢሳይያስ ተመክሮን አብይ በስሱ ተገዶ መተግበር ያለበት ይመስላል፣
ለማ ትንሽ ኮርስ ብጤ አስመራ እየወሰደ ከሆነ መልካም ነው፤
እኛስ እንዴት እንርዳው ትላላችሁ?
I am starting to see the virtue of PIA's saying, on taking 3-4 decades for a genuine election.