Page 1 of 1

ስናዳሪ እና ወሸከተሪ ደመቀ መኮነን July 1 2018 በባህር ዳር በነበረው ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ ላይ የሚከተለውን ብሎ ነበር!!

Posted: 28 Jan 2020, 22:34
by Zreal
ስናዳሪ እና ወሸከተሪ ደመቀ መኮነን July 1 2018 በባህር ዳር በነበረው ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ ላይ የሚከተለውን ብሎ ነበር:-
"እርግጠኛ ሆኘ የምነግራችሁ ከእንግዲህ እንደምንሳሳት ሳይሆን እንደምናዳምጣችሁና ጥያቄዎቻችሁን እንደከዚህ ቀደሙ ዘግይተን ሳይሆን ፈጥነን እንደምንመልስላችሁ ነው። እና በዚህ ፍጥነት እንደምንስተካከል ነው። በአማራ አባባል የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ በሚለው እሴት ታንፆ ለቃሉና ለማተቡ ታማኝ እና ሟች ከሆኑ የታላቅ ህዝቦች ክፋይ ነን እና ይህንን ቃል እንጠብቃል"
ተላላኪ፣ ስናዳሪ እና ወሸከተሪው ደመቀ መኮነን የታለህ አሁን ታዲያ?
Please wait, video is loading...