ስናዳሪ እና ወሸከተሪ ደመቀ መኮነን July 1 2018 በባህር ዳር በነበረው ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ ላይ የሚከተለውን ብሎ ነበር!!
Posted: 28 Jan 2020, 22:34
ስናዳሪ እና ወሸከተሪ ደመቀ መኮነን July 1 2018 በባህር ዳር በነበረው ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ ላይ የሚከተለውን ብሎ ነበር:-
ተላላኪ፣ ስናዳሪ እና ወሸከተሪው ደመቀ መኮነን የታለህ አሁን ታዲያ?"እርግጠኛ ሆኘ የምነግራችሁ ከእንግዲህ እንደምንሳሳት ሳይሆን እንደምናዳምጣችሁና ጥያቄዎቻችሁን እንደከዚህ ቀደሙ ዘግይተን ሳይሆን ፈጥነን እንደምንመልስላችሁ ነው። እና በዚህ ፍጥነት እንደምንስተካከል ነው። በአማራ አባባል የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ በሚለው እሴት ታንፆ ለቃሉና ለማተቡ ታማኝ እና ሟች ከሆኑ የታላቅ ህዝቦች ክፋይ ነን እና ይህንን ቃል እንጠብቃል"
Please wait, video is loading...