አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!
Posted: 28 Jan 2020, 15:16
አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!
Please wait, video is loading...
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/
VOA : በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሻምቡ ከተማ ቁጥራቸው በወል ያልተገለፀ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/አባላት ታሰሩ ሲሉ ከቤተሰብ መካከል ገለፁ።የሻምቡ ከተማ ፖሊስ በጫካ የሚገኙ ሸማቂዎች ጋር ግንኙነት አላቸው ብለን የጠረጠርነውን ነው ያሰርነው ሲል ገልጿል::በምዕራብ ሸዋ ጊንደበረት ወረዳም የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ 24 አባላት ታሰሩ ሲሉ የፓርቲው ወጣቶች ሊግ ኋላፊ ገልፀዋል።