Page 1 of 1

አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!

Posted: 28 Jan 2020, 15:16
by AbebeB
አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!
Please wait, video is loading...

Re: አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!

Posted: 28 Jan 2020, 17:09
by Za-Ilmaknun
AbebeB wrote:
28 Jan 2020, 15:16
አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!
Please wait, video is loading...
VOA : በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሻምቡ ከተማ ቁጥራቸው በወል ያልተገለፀ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/አባላት ታሰሩ ሲሉ ከቤተሰብ መካከል ገለፁ።የሻምቡ ከተማ ፖሊስ በጫካ የሚገኙ ሸማቂዎች ጋር ግንኙነት አላቸው ብለን የጠረጠርነውን ነው ያሰርነው ሲል ገልጿል::በምዕራብ ሸዋ ጊንደበረት ወረዳም የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ 24 አባላት ታሰሩ ሲሉ የፓርቲው ወጣቶች ሊግ ኋላፊ ገልፀዋል።

https://mereja.com/amharic/v2/208927