Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ከአማራ ክልል ተዘረፉ (ታገቱ) የተባሉት ተማሪዎች አማራ ስለመሆናቸውና አለመሆናቸው በአደባባይ መግለጽ መፍትሀሔ ያመጣል የሚል ግምት አለኝ

Post by AbebeB » 27 Jan 2020, 19:39

ከአማራ ክልል ተዘረፉ (ታገቱ) የተባሉት ተማሪዎች አማራ ስለመሆናቸውና አለመሆናቸው በአደባባይ መግለጽ መፍትሀሔ ያመጣል የሚል ግምት አለኝ

የታገቱት፤
አማራ ናቸው ወይስ
አፋን ኦሮሞ የረሱ ኦሮሞዎች፤ አገዎዎች፤ ቅማንቶች፤ ወይጦዎች ወዘተ መሆናቸውን መለየት ይጠቅም ይሆናል፡፡

አማራ ከሆኑ የፓለቲካ ተጠያቂነት ካለባቸው ሚንሊካዊያን አስተሳሰብ ጋር ያለመገናኘታቸውን በአደባባይ ማስረዳት ጠቃሚ ነው እላለሁ፡፡

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ከአማራ ክልል ተዘረፉ (ታገቱ) የተባሉት ተማሪዎች አማራ ስለመሆናቸውና አለመሆናቸው በአደባባይ መግለጽ መፍትሀሔ ያመጣል የሚል ግምት አለኝ

Post by sun » 27 Jan 2020, 20:04

AbebeB wrote:
27 Jan 2020, 19:39
ከአማራ ክልል ተዘረፉ (ታገቱ) የተባሉት ተማሪዎች አማራ ስለመሆናቸውና አለመሆናቸው በአደባባይ መግለጽ መፍትሀሔ ያመጣል የሚል ግምት አለኝ

የታገቱት፤
አማራ ናቸው ወይስ
አፋን ኦሮሞ የረሱ ኦሮሞዎች፤ አገዎዎች፤ ቅማንቶች፤ ወይጦዎች ወዘተ መሆናቸውን መለየት ይጠቅም ይሆናል፡፡

አማራ ከሆኑ የፓለቲካ ተጠያቂነት ካለባቸው ሚንሊካዊያን አስተሳሰብ ጋር ያለመገናኘታቸውን በአደባባይ ማስረዳት ጠቃሚ ነው እላለሁ፡፡
Your explicit reasons and concrete info? 8)

Post Reply