Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: ክ ኢትዮጵያው ጠ/ሚር ዶ/ር አብይ እንግሊዘኛ የ ትግራይ አስተዳደሩ ዶ/ር ደብረጵዮን ይበልጣል፡፡ ' የ ህውአት ካድሬው አጋ@ሜ አሉላ ስለሞን ' ተዋሪድና

Post by Dawi » 27 Jan 2020, 19:40

የ ህውአት ካድሬው ሰለሞን ይሄን ሲል ሥራ እየሠሩ የተማሩትን ሁሉ መለስንም ጭምር ለማዋረድ መሞከሩን አልተገነዘበም ፣

እኔን የሚገርመኝ አብይ በሻሻ ተወልዶ ተራ ወታደር ተቀጥሮ፣ ያን ሁሉ ሙያ፣ ቋንቋ፣ ትምህርት መጨበጡ ነው፣ እኛ እዚህ ተቀምጠን ከባድ ነው ስንል አናፍርም?

ከአሉላና ጃዋር በተሻለ ጥርት ያለ እንሊዘኛ ይናገራል፣ መርሳት የሌለብን ሰለሞንና ጃዋር ሙሉ ጊዜ ትምህርት ላይ አጥፍተው ነው የሚችሉትን ያህል የሚንተባተቡት፤ :lol:

ሁለቱም በዚህ አገር የሥራ ተቅዋም በትምህርታቸው ሠርተው የሚያውቁ አይመስለኝም፤ በጎሳ ነጋዴነታቸው (Ethnic Entrepreneurship) ነው የሚተዳደሩት፤

ማፈሪያዎች!
Please wait, video is loading...

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: ክ ኢትዮጵያው ጠ/ሚር ዶ/ር አብይ እንግሊዘኛ የ ትግራይ አስተዳደሩ ዶ/ር ደብረጵዮን ይበልጣል፡፡ ' የ ህውአት ካድሬው አጋ@ሜ አሉላ ስለሞን ' ተዋሪድና

Post by Degnet » 27 Jan 2020, 20:58

I was ashamed of the English mistake he made in Oslo but I have forgotten it and from what I have read here we should not blame him,by the way I dislike that Alula Solomon or Solomon Alula.

Post Reply