Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

"የሞኝ ልቅሶ መልሶ መላልሶ" ይላሉ አባቶች!!!!

Post by pushkin » 27 Jan 2020, 16:26

ትግራዋይ የሚባል ወንድምም እህትም የሉንም፤ አከተመ!!
እኛ ኤርትራውያን እህት ወንድሞቻችን ፦ •ቢለን •ዓፋር •ሕዳረብ •ኩናማ •ናራ •ራሻሂዳ •ሳሆ •ትግረ •ትግርኛ ብቻ ናቸው !!!
እናተ ተጋሩ ሆይ አማራው፣ ኦሮሞው፣ ጉራጌዎ እና ወዘተ ኢትዮጵያዊው ወንድም ያልሆናቹህ እንዴት ኤርትራ ውስጥ የሚገኙት ራሻሂዳው፣ ትግረው፣ ናራው፣ ሕድርቡ፣ቢለኑ ወንድሞቻቹህ ሊሆኑ ይችላሉ ???
ኢትዮጵያን ስትግጡ ጠላቶቻችሁ ኢትዮጵያ ስትተፋቹህ ወንድሞቻችሁ የሚሆን ኤርትራዊ ሞኝ ካለ ከመሰላቹህ ከመለስ ዜናዊ ዘመን ወደ አጼ ዮሐንስ ዘመን የተመለሳቹህ ሞኞች እናተው ናቹህ !!!






Post Reply