Page 1 of 1

እሾህን በእሾህ !!!

Posted: 27 Jan 2020, 13:10
by Kuasmeda
የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት አብቅቶ የድንበሩ ውዝግብ በ2002 በአልጀርስ መፍትሄ ከአገኘ በኃላ የኢትዮጵያ መንግስት የነበረው ወያኔ ላልፉት 16 ዓመታት ኤርትራን የተዋጋት ለህወሃት ተገዢ በነበሩ በጎረቤቶቿ መሪዎች አማካኝነት ብቻ ነበር። የድንበሩን ጉዳይ ከመስመር እንዲወጣ ተደርጎ ኤርትራን ከ2008 ጀምሮ ለ10 ዓመታት በኢኮኖሚ፣ ጦር መሳሪያ እና ዲፕሎማሲያዊ እገዳ እንዲጣልባት እና የአልጀርስን ውል እንዲቀለበስ የተደረገው በሶማሊያ እና ጅቡቲ ሰበብ ነበር። ያም የሟቹ መለስ ዜናዊ "ሰንዓ ፎርም" ይባላል። እንግዲያውስ ይህ የሶስቱ ሀገራት ትብብር ፎርም የዛ ቅዱስ ላልነበረው ማህበር ፈውስ መድሓኒት መሆኑ ጥርጥር የለውም!!





Re: እሾህን በእሾህ !!!

Posted: 27 Jan 2020, 16:16
by pushkin
ይህን ያውቃሉ ??? በባድመ ሰበብ ህወሓት ኤርትራ ላይ ጦርነት ስታውጅ የመጀመርያውን ውጊያ የከፈተችው በባዳ አፋር በኩል አሰብን ለመቆጣጠር እንደሆነ!!!!

Re: እሾህን በእሾህ !!!

Posted: 27 Jan 2020, 16:21
by Degnet
pushkin wrote:
27 Jan 2020, 16:16
ይህን ያውቃሉ ??? በባድመ ሰበብ ህወሓት ኤርትራ ላይ ጦርነት ስታውጅ የመጀመርያውን ውጊያ የከፈተችው በባዳ አፋር በኩል አሰብን ለመቆጣጠር እንደሆነ!!!!
Bedenb adregeh tenagrehewal sewn bemekeses dirty ahya it is no more of wejane,it is of Tigrians.Anten mesmat erasu mote new,ke ende ante aynetu endewm be Tigrigna alnagerem eshohn be eshoh

Re: እሾህን በእሾህ !!!

Posted: 28 Jan 2020, 17:51
by Kuasmeda
ሽጣራ ጋዕጋዕዝያን !

ትግራዋይ ኮይኑ ክነሱ፣ ኤርትራዊ ተመሲሉ፣ "ምስ ተጋሩ ኣሕዋትና" ኸኣ ይብለለይ፤

ንዓይ ንኣንጭዋስ ኣብ ለቖታ!

ኣየኸየይ!

ሽጣራ ውቕሮ !