Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ሰካራሙ የህወሓት አመራር የሕንጣሎን ህዝብ ሽፍታ ብሎ ተሳደበ!!!!
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=206745
Page
1
of
1
ሰካራሙ የህወሓት አመራር የሕንጣሎን ህዝብ ሽፍታ ብሎ ተሳደበ!!!!
Posted:
22 Jan 2020, 07:33
by
Hameddibewoyane
ሰካራሙ የህወሓት አመራርና የቤተሰብ ቡድን ኣማርኛ ኣስተርጓሚው ኣቶ ጌታቸው ረዳ ለወረዳ ሕንጣሎ ህዝብ የመብት ጥያቄ ስለ ጠየቀ "ሽፍታ" ብሎ መሳደቡ የማፊያው ብዱኑ ኣመራሮች ለህዝብ ያላቸው ንቀት የሚያሳይ ነው። "ኣፍ ሲከፈት ጭንቅላት ይታያል" ይባል የለ"