Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰካራሙ የህወሓት አመራር የሕንጣሎን ህዝብ ሽፍታ ብሎ ተሳደበ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 22 Jan 2020, 07:33

ሰካራሙ የህወሓት አመራርና የቤተሰብ ቡድን ኣማርኛ ኣስተርጓሚው ኣቶ ጌታቸው ረዳ ለወረዳ ሕንጣሎ ህዝብ የመብት ጥያቄ ስለ ጠየቀ "ሽፍታ" ብሎ መሳደቡ የማፊያው ብዱኑ ኣመራሮች ለህዝብ ያላቸው ንቀት የሚያሳይ ነው። "ኣፍ ሲከፈት ጭንቅላት ይታያል" ይባል የለ"