Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15173
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ዛሬ ከጃን ሜዳ እና ጎንደር በመቀጠል በ3ኛ ደረጃ የኢትዮጵያ ጥምቀት በአሜሪካ በዋሽንግተን ዲሲ ደምቆ ተከበረ። አሜሪካ በምህረት ሰንደቅ ዓላማው እና በቃልኪዳኑ ፅላት ተባረከች።

Post by Abere » 20 Jan 2020, 17:07

ዛሬ ከጃን ሜዳ እና ጎንደር በመቀጠል በ3ኛ ደረጃ የኢትዮጵያ ጥምቀት በአሜሪካ በዋሽንግተን ዲሲ ደምቆ ተከበረ።
አሜሪካ በምህረት ሰንደቅ ዓላማው እና በቃልኪዳኑ ፅላት ተባረከች።

እንኳን ለብረሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ። ቅድስት አገር ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊይነት ለዘለዓለም ይለምልም።