ህወሓቶች "መንገድ መዝጋት የኛ ባህል አይደለም" ብለው ለመፃፍ እነዚህ ወራዶች ሞራሉን ከየት አገኙት!!!!
Posted: 18 Jan 2020, 11:28
ይሄ የምትመለከቱት ድልድይ ከሴሮ ወደ አዲግራት ህወሓት ስሙ ተሓህት እያለ በ1969 በፈንጅ ካፈራሳቸው አንዱ ነበር ታዲያ ትህነግ ድልድይ እያፈረሰን ባንክም እንዘርፍ ነበር ብሎ እራሱ በመፅሐፍ እንጀግንነት ቆጥሮ ያፃፈ የአክሱምና የአዲግራት ሆስፒታል የበሽተኛችን መድኃኒት ከመስረቅ በዘለለ ህሙማን የለበሱትን ብርድልብስ ከላያቸው ላይ የገፈፈ ወራዳ ድርጅት ዛሬ በስድስት ላሾቹ አድርጎ በመሰላማዊ አካሄድ ድምፃችን ይሰማ ባሉ ጭቁን የትግራይ ህዝቦች "መንገድ መዝጋት የኛ ባህል አይደለም" ብለው ለመፃፍ እነዚህ ወራዶች ሞራሉን ከየት አገኙት???

