Page 1 of 1

የመሬት ወረራ በመቀሌ!

Posted: 17 Jan 2020, 07:25
by Hameddibewoyane
በመቀሌ ክፍለ ከተማ ዓይደር ከረጅም እመታት በፊት በሕጋዊ መንገድ መሬት የተሰጣቸው ወጣቶች መሬታቸውን ስለተነጠቁ መንግስት የለም ወይ በማለት እንቅስቃሴ ጀምረዋል
ሕግ ያላከበረ መንግስት እንደመንግስት ሊቆጠር አይችልም::