Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

@SMN: ESAT የሚባል ጸረ-ጭቁን ሕዝቦች ቋት፣ ቢቻል የሲዳማ ሕዝቤ ውሳኔ እንዳይካሄድ አሊያ ሀዋሣ ከሲዳማ እንደትነጠል ሲቀሰቅስ ኑሮ ብርሀኑ ነጋ ሀዋሳ እንዲረግጥ መፈቀዱ ያሳዝናል፡፡

Post by AbebeB » 12 Jan 2020, 15:55

ESAT የሚባል ጸረ-ጭቁን ሕዝቦች የሆነ ዘረኛ የቧልት ቋት፣ ቢቻል የሲዳማ ሕዝቤ ውሳኔ እንዳይካሄድ አሊያ ሀዋሣ ከሲዳማ እንደትነጠል ሲቀሰቅስ ኑሮ ብርሀኑ ነጋ ሀዋሳ እንዲረግጥ መፈቀዱ ያሳዝናል፡፡

ኤጄቶ ስራውን የዘነጋ ይመስላል፡፡ እንደ ብርሀኑ ያሉ አጭበርባሪ ጉራጌን (ብርሁኑን) ማባረር ነው፡፡