ሽሬ እንዳስላሴ ቤተክርስቲያን የህወሃት ጨርቅ አለመደብንም እያሉ ነው!!!
Posted: 11 Jan 2020, 10:18
ሽሬ እንዳስላሴ ቤተክርስቲያን የህወሃት ጨርቅ አለመደብንም ብለው የጥንት የጠዋቱ የአባቶቻችንን ሰንደቅ አላማ እንዲህ ሰቅለውታል ፎቶ ያገኘሁት ከአረናው ጀግና ትንታግ ወንድማችን Amdom Gebreslasie ፔጅ ላይ ነው።


Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/
