Page 1 of 1

ሽሬ እንዳስላሴ ቤተክርስቲያን የህወሃት ጨርቅ አለመደብንም እያሉ ነው!!!

Posted: 11 Jan 2020, 10:18
by Ejersa
ሽሬ እንዳስላሴ ቤተክርስቲያን የህወሃት ጨርቅ አለመደብንም ብለው የጥንት የጠዋቱ የአባቶቻችንን ሰንደቅ አላማ እንዲህ ሰቅለውታል ፎቶ ያገኘሁት ከአረናው ጀግና ትንታግ ወንድማችን Amdom Gebreslasie ፔጅ ላይ ነው።