Page 1 of 1

በትግራይ የምግብ ዋጋ ግሽበት!

Posted: 11 Jan 2020, 09:41
by Hameddibewoyane
አዲስ ማለዳ የተሰኘው ሳምንታዊ ጋዜጣ ዛሬ ይዞት በወጣው እትሙ የትግራይ ክልል የምግብ ዋጋ ግሽበት 23 በመቶ መድረሱን ዘግቧል። ግሽበቱ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የአስር በመቶ ጭማሪ አሳይቷልም ብሏል።

- የትግራይ ክልል የምግብ ዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር እስከ አስር በመቶ የሚደርስ ጭማሪ ማስመዝገቡን የብሄራዊ ባንክ ዓመታዊ ዘገባ አመላክቷል።

- ለምግብ ፍጆታ የሚውሉ ግብኣቶች ላይ በክልሉ የተስተዋለው የግሽበት መጠን በ2011 ከነበረበት የአስር በመቶ ጭማሪ በማድረግ አሁን 23 ከመቶ ላይ እንደሚገኝ የባንኩ ዓመታዊ ዘገባ ያስረዳል።

- አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ በትግራይ ክልል ባለፈው ዓመት 13.9 በመቶ ላይ የነበር ሲሆን አሁን 19.8 በመቶ ላይ ደርሷል።

- ምግብን ጨምሮ አልኮል አልባ መጠጦች ላይ የዋጋ ግሽበት በድሬዳዋ፣ ሶማሌ፣ ጋምቤላ ክልሎች ከፍ ብሎ የተስተዋለ ሲሆን የክልሎች አማካኝ የግሽበት መጠን 11.2 በመቶ ላይ እንደደረሰ ታውቋል።

(አዲስ ማለዳ ጋዜጣ)

Re: በትግራይ የምግብ ዋጋ ግሽበት!

Posted: 11 Jan 2020, 09:47
by Ejersa
በዚህ ችግር ተጠቂወቹ ምስኪኑ ህዝብ ሲሆን የህውሀት ታሊባኖች ግን ሚላኖና አክሱም ሆቴል እስካሉ ድረስ ችግር የለባቸውም። እነ አቦይ ከጤፍ የበለጠ የሚያስጨንቃቸው የቪያግራ ገበያ ነው።
Hameddibewoyane wrote:
11 Jan 2020, 09:41
አዲስ ማለዳ የተሰኘው ሳምንታዊ ጋዜጣ ዛሬ ይዞት በወጣው እትሙ የትግራይ ክልል የምግብ ዋጋ ግሽበት 23 በመቶ መድረሱን ዘግቧል። ግሽበቱ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የአስር በመቶ ጭማሪ አሳይቷልም ብሏል።

- የትግራይ ክልል የምግብ ዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር እስከ አስር በመቶ የሚደርስ ጭማሪ ማስመዝገቡን የብሄራዊ ባንክ ዓመታዊ ዘገባ አመላክቷል።

- ለምግብ ፍጆታ የሚውሉ ግብኣቶች ላይ በክልሉ የተስተዋለው የግሽበት መጠን በ2011 ከነበረበት የአስር በመቶ ጭማሪ በማድረግ አሁን 23 ከመቶ ላይ እንደሚገኝ የባንኩ ዓመታዊ ዘገባ ያስረዳል።

- አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ በትግራይ ክልል ባለፈው ዓመት 13.9 በመቶ ላይ የነበር ሲሆን አሁን 19.8 በመቶ ላይ ደርሷል።

- ምግብን ጨምሮ አልኮል አልባ መጠጦች ላይ የዋጋ ግሽበት በድሬዳዋ፣ ሶማሌ፣ ጋምቤላ ክልሎች ከፍ ብሎ የተስተዋለ ሲሆን የክልሎች አማካኝ የግሽበት መጠን 11.2 በመቶ ላይ እንደደረሰ ታውቋል።

(አዲስ ማለዳ ጋዜጣ)

Re: በትግራይ የምግብ ዋጋ ግሽበት!

Posted: 11 Jan 2020, 09:51
by Ejersa
ለ27 ዓመት ባጎረሳቸው በደጉ አማራ ህዝብ ላይ የፈፀሙት በደል ገና ከዚህም በላይ ሲለሚያስማቅቃቸው አትገረም......አሁን እያልን ያለነው ግን በሸኔ የታገቱት ሴት ህፃናት ተማሪውች ይለቀቁልን ነው::

Re: በትግራይ የምግብ ዋጋ ግሽበት!

Posted: 11 Jan 2020, 09:59
by Ejersa
አማራና በኦሮሞ ህዝብ ላይ የፈፀሙት ግፍ ገና የራሳቸውን ስጋ እየቆረጡ ይበላሉ እንዚህ ተውሳክ የፉኝት ልጆች የባንዳ ዘር :mrgreen:

Re: በትግራይ የምግብ ዋጋ ግሽበት!

Posted: 11 Jan 2020, 10:10
by Hameddibewoyane