Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

17 የመቐለ 70 እንደርታ ደጋፊ ወጣቶች 2 ሴቶች በውያኔ ድብደባ ተፈጸመባቸው!!!!

Post by Hameddibewoyane » 10 Jan 2020, 06:50

ህወሓት 4 ኪሎ እያለች በኢንሳና ቴሌ ኣማካኝነት የዜጎች ስልክ፣ ኢሜይልና ፌስቡክ ስትቦረቡር ነበረች። መቐለ ከተመለሰች በኋላ ደግሞ ወጣቶች በፖሊስ እያሳሰረች ሞባይልህ ከፍተህ ፌስቡክህ ክፈትና የምትፃፃፋቸው መልእክቶች ኣሳየን፣ እያሉ በፖሊስ ጣብያ መደብደብ፣ ማስፈራራትና ሞባይል ቀምተው መፈተሽ ስራየ ብለው ጀምረዋል። ይሄ የሽፍትነት ተግባር ከደረሳቸው 17 የመቐለ 70 እንደርታ ደጋፊ ወጣቶች 2 ሴቶች ናቸው።