Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

ALARMING NEWS ደቡብ አፍሪካዊው........ የጴንጤ ነብዮች የሚጠነቁሉበትን ሃይል ከናይጄሪያ እንደሚሞሉ ራሳቸው እንዳዩ አፍረጠረጡት (Surafel--Shall I Prophecy )

Post by clear12 » 10 Jan 2020, 04:00

ደቡብ አፍሪካዊ ነብይ የጴንጤ ነብዮቹ መድረክ ላይ ሰው የሚፈውሱበትንና የሚጠነቁሉበትን መንፈስ ከናይጄርያ ጠንቋዮች ይሞሉ እንደነበር መሰከሩ:: ኢትዮጵያ ውስጥ በየመድረኩ ልተንብይ (Shall I Prophecy ) እያሉ ህዝብ እያስጮሁ የሚተነብዩ መናፍቅ ነብይ ነን ባዮች/ (ጠንቋዮች) መድረክ ላይ የሚጠነቁሉበት ሃይል ክየት እንደመጣ ከዚህ ቪዲዮ በሃላ በግልጽ ያውቃሉ