Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የሳልሳይ ወያነ አባላቱ ልክ እንደ ህወሓት ካድሬዎች ከትግራይ ውጭ ብጥብጥ ሲነሳ ደስ ይላቸዋል፣

Post by Hameddibewoyane » 09 Jan 2020, 20:58

ትናንትና ጉባኤው ያካሄደ ሳወ (ሳልሳይ ወያነ) አባላቱ ልክ እንደ ህወሓት ካድሬዎች ከትግራይ ውጭ ብጥብጥ ሲነሳ ደስ ይላቸዋል፣ ይህ የሳልሳይ ወያኔ አባል ሃረማያ ዩኒቨርሲቲ መቃጠሉ ደስ ብሎታል, እንደ ህወሓት ካድሬዎች በግልፅ ስትወጡ ጥሩ ነው። ሳወም ተለጣፊ የህወሓት ድርጅት ነው የምንለው ለዚህ ነው። ለነገሩ የህወሓት አርማ ተጠቅመው የለ።ትግራይ ያለ ኢትዮጲያ ኢትዮጲያ ያለ ትግራይ መቼዉኑ አትኖርም። በህወሓት መቃብር ላይ የኢትዮጲያ ትንሳኤ እና የኛ የተጋሩ ኢትዮጲያዊነት ይለመልማል።




Post Reply