Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

በህወሃት የተቋቋመው የፌድራሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበር ኮበለለ!!!

Post by Maxi » 09 Jan 2020, 08:56

በህወሃት የተቋቋመው የፌድራሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበር ኮበለለ!!! :lol: :lol: :lol:


አቶ ትዕግስቱ አወሉ ከፌዴራሊስት ኃይሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበርነት እራሳቸውን አገለሉ

"ህወሃት እያካሄደ ባለው የሴራ ፖለቲካ ላለመሳተፍ ከፌዴራሊስት ሃይሎች ፎረምና ምክትል ሊቀ መንበርነቴ እራሴን አግልያለሁ" ሲሉ አቶ ትዕግስቱ አወል አስታወቁ።

የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ሊቀ መንበር አቶ ትዕግስቱ አወሉ በህወሃት ጋባዥነት ትግራይ ክልል ሄደው የፌዴራሊስት ሃይሎች ፎረም በመመስረት በምክትል ሊቀመንበርነት መመረጣቸውን ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ገልጸዋል።

ዛሬ ከሃላፊነታቸውና ከፎረሙ ራሳቸውን ማግለላቸውን ያስታወቁት አቶ ትዕግስቱ፤ ግብዣው በተደረገበት ወቅትና ፎረሙ ሲመሰረት ዋና አላማ ያደረገው "ህገ መንግስቱ እየፈረሰ ስለሆነ እናድን ፌደራሊዝም ስርአቱም ወደ አሃዳዊነት እየተቀየረ ነው" በሚል መነሻ እንደነበረ አመልክተዋል።

ይሁን እንጂ ፌዴራሊስት ሃይሎች ፎረም ተብሎ እየተዋቀረ ያለው አደረጃጀት ፍፁም ዴሞክራሲያዊ ያልሆነና የቀድሞውን ያረጀ አስተሳሰብ ያነገበ መሆኑን በመረዳታቸው ከሃላፊነታቸውና ከፎረሙ መልቀቃቸውን አስታውቀዋል።

ህወሃት ያደራጀው የፌዴራሊስት ሃይሎች ፎረም ገና ህጋዊ እውቅና እና ሰነድ ያላገኛ ከመሆኑም በላይ ትግሉን ለማካሄድ የሚፈልግበት መንገድ "የሃይል እርምጃን ጨምሮ ማንኛውንም አማራጭ እጠቀማለሁ የሚል ነው" ሲሉም ተናግረዋል።

በመሆኑም "ይህ አካሄድ ቢመቻቸው እነርሱ የሚፈልጉት ብሄር ተኮር የሴራ ፌዴራሊዝም ካልተቻለ ደግሞ የመነጠል ፖለቲካ ይዘው መንቀሳቀስ ነው" ብለዋል።

ይህ አካሄድ "የትግራይን ህዝብ ጨምሮ የኢትዮጵያ ህዝብ ዳግም ሊያስለቅስ የተነሳ ነው" ያሉት አቶ ትዕግስቱ፤ አሁን እየተካሄደ ያለውን ለውጥ "አሃዳዊ ነው ብለው የፈረጁት ህዝቡን ለማነሳሳት የተጠቀሙበት ሴራ ነው" ሲሉ ገልጸውታል።

በመሆኑም የአንድነት ፓርቲ አሁን እየተተገበረ ካለው ፖለቲካዊ ለውጥ ጎን "በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለአገርና ለህዝብ የሚጠቅም ፖለቲካ እሳተፋለሁ እንጂ ይህን የሴራ ፖለቲካ ልከተልም አልችልም" ሲሉም ተናግረዋል።



Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: በህወሃት የተቋቋመው የፌድራሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበር ኮበለለ!!!

Post by Abdelaziz » 09 Jan 2020, 09:17

wushetam he never said this and he was not even present in the formative meeting of the forum let alone be its vice chairman, its chairman and vice chairman are oromo and gideo, respectively.


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: በህወሃት የተቋቋመው የፌድራሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበር ኮበለለ!!!

Post by Za-Ilmaknun » 09 Jan 2020, 11:28

Abdelaziz wrote:
09 Jan 2020, 09:17
wushetam he never said this and he was not even present in the formative meeting of the forum let alone be its vice chairman, its chairman and vice chairman are oromo and gideo, respectively.
You will soon see the Chairman and the vice make statements even louder than the ones made by Mr. Awellu. :mrgreen: These people have no convictions of whatsoever. They are in for the money and they will be out when shown a bigger amount dangling in front of their myopic eyes. :mrgreen: Politics played the TPLF style..lolol

Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: በህወሃት የተቋቋመው የፌድራሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበር ኮበለለ!!!

Post by Maxi » 09 Jan 2020, 11:56

Za-Ilmaknun lol, ከደብረፅዮን እና ከጌታቸው ረዳ ቀድሞ የሚኮበልለው የትኛው ሊሆን ይችላልም? :lol: :lol: :lol:
Za-Ilmaknun wrote:
09 Jan 2020, 11:28
You will soon see the Chairman and the vice make statements even louder than the ones made by Mr. Awellu. :mrgreen: These people have no convictions of whatsoever. They are in for the money and they will be out when shown a bigger amount dangling in front of their myopic eyes. :mrgreen: Politics played the TPLF style..lolol

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: በህወሃት የተቋቋመው የፌድራሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበር ኮበለለ!!!

Post by Za-Ilmaknun » 09 Jan 2020, 12:25

Maxi wrote:
09 Jan 2020, 11:56
Za-Ilmaknun lol, ከደብረፅዮን እና ከጌታቸው ረዳ ቀድሞ የሚኮበልለው የትኛው ሊሆን ይችላልም? :lol: :lol: :lol:
Za-Ilmaknun wrote:
09 Jan 2020, 11:28
You will soon see the Chairman and the vice make statements even louder than the ones made by Mr. Awellu. :mrgreen: These people have no convictions of whatsoever. They are in for the money and they will be out when shown a bigger amount dangling in front of their myopic eyes. :mrgreen: Politics played the TPLF style..lolol
Maxi :mrgreen:

Debretsi is now more confused than ever. He was working with team Abiy at the outset of the change and changed the gear down the road. He even was willing to handover the spymaster the half Amhara Getachew Assefa :mrgreen: and the rest of the Nazis. However, the Sibehat Mafia family did a fast damage control and Debretsi submitted to their will.

Getachew Reda is a fun character. He is the only spoken person they have and, they deep inside know that he is't even one of them. He is from Raya like Zadig Abreha and, when the real push comes he will come back to his country all hands up in the air :mrgreen: :lol:

simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: በህወሃት የተቋቋመው የፌድራሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበር ኮበለለ!!!

Post by simbe11 » 09 Jan 2020, 12:27

በህወሃት የተቋቋመው የፌድራሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበር ኮበለለ!!!

ደሞ ማን ብር ሰጠው???
የብር አይጥ!

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: በህወሃት የተቋቋመው የፌድራሎች ፎረም ምክትል ሊቀ መንበር ኮበለለ!!!

Post by Weyane.is.dead » 09 Jan 2020, 14:45

Everyone's abandoning the sinking tplf rats ship. Only a moron would stick with losers.

Post Reply