BREAKING NEWS የአዲስ አበባ ወጣቶች በጴንጤ በኩል መንፈስ ቅዱስ ተሞሉ ተብለው ተጠርተው ክፉ መንፈስ ተሞልተው ሲጮሁ
Posted: 09 Jan 2020, 06:23
በጴንጤ በኩል እየሱስ ነኝ ያለ መንፈስ በየጸበሉ ሰይጣን ነኝ በማለት ራሱን ሲክድና ቲያትር ሲሰራ ማየት የተለመደ ነው:: በመካከሉ በዚህ ስቃይ ውስጥ የሚያልፉ ወጣቶች ሊያልፉበት የሚችሉትን Posttraumatic Stress Disorder (PTSD) መገመት ይቻላል፥፥ ይህንን አይነት በሌላው ዐለም የሌለን ዐምልኮን (Religion/Sprituality) ማስክ ያደረገ ጥቃት የሚቆመው ህብረተሰቡ ይህንን ጉዳይ ምነንቱን ሲያውቅ ብቻ ነው