Page 1 of 1

BREAKING NEWS የአዲስ አበባ ወጣቶች በጴንጤ በኩል መንፈስ ቅዱስ ተሞሉ ተብለው ተጠርተው ክፉ መንፈስ ተሞልተው ሲጮሁ

Posted: 09 Jan 2020, 06:23
by clear12
በጴንጤ በኩል እየሱስ ነኝ ያለ መንፈስ በየጸበሉ ሰይጣን ነኝ በማለት ራሱን ሲክድና ቲያትር ሲሰራ ማየት የተለመደ ነው:: በመካከሉ በዚህ ስቃይ ውስጥ የሚያልፉ ወጣቶች ሊያልፉበት የሚችሉትን Posttraumatic Stress Disorder (PTSD) መገመት ይቻላል፥፥ ይህንን አይነት በሌላው ዐለም የሌለን ዐምልኮን (Religion/Sprituality) ማስክ ያደረገ ጥቃት የሚቆመው ህብረተሰቡ ይህንን ጉዳይ ምነንቱን ሲያውቅ ብቻ ነው


Re: BREAKING NEWS የአዲስ አበባ ወጣቶች በጴንጤ በኩል መንፈስ ቅዱስ ተሞሉ ተብለው ተጠርተው ክፉ መንፈስ ተሞልተው ሲጮሁ

Posted: 09 Jan 2020, 10:05
by clear12