Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40074
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የዘመናችን ታላቁ ኢትዮጵያዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ገርማሞ በመስቀል አደባባይ ነጻ ኮንሰርት ሊሰጥ ነው ተባለ ! ኤቦ ኤቦ ኤቦ !!!

Post by Horus » 08 Jan 2020, 02:35

ለወጪ መሸፈኛ መክፈል የሚችሉ ቢዶጉሙት ወብ ይሆናል ። ለሁሉም ግዜ አለው ፤ ግዜ ለኩልክሙ !!! እስቲ ስንታችሁ ይህን ታቃላችሁ ማለትም ገርማሞ ወይም ገርማሜ ማለት ግርማዊ ማለት እንደሆነ !!


Horus
Senior Member+
Posts: 40074
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዘመናችን ታላቁ ኢትዮጵያዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ገርማሞ በመስቀል አደባባይ ነጻ ኮንሰርት ሊሰጥ ነው ተባለ ! ኤቦ ኤቦ ኤቦ !!!

Post by Horus » 08 Jan 2020, 03:31

ይህ ነው መስቀል አደባባይ መውጣት ያለበት ፤ ይህ ነው አዲሳባ ማለት !!!


Post Reply